Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

በቀቀኖቹ Ethio 360ዎች ራሳቸውን በሀሰት ከሚያንቆለጳጵሱ ሌላ ሰው ጋብዘው ማንነታችንን ንገረን ቢሉ እኮ ያጠራቸውን ምሁራዊነት ይነግራቸው ነበር፡፡

Post by AbebeB » 09 Nov 2021, 21:06

  • የሌባ ዓይነ ደረቆች ናቸው፡፡ በተለይ ሀብታሙና ኤርሚያስ፡፡ ብሩክና ባልቴቲቱ በዚህ ይሻላሉ፡፡
  • ለዚያውም እኮ ወሬ አለኝ ያለ ሰው ነግሮአቸው በትክክል ማስተላፍ ችግር ሆኖባቸው ነው እኮ፡፡ ምሁራዊ ትንታኔ እነርሱም አይሞክሩትም፡፡
  • ደርግ ያልተማረ ያስተምር ብሎ የአማራን ቄሶች ወደ ኦሮሚያ ከላካቸው ጋር ይመሣሰላል፡፡ ያው የሰፋሪ ልጆችና ናቸውና ይህ ቢጋባባቸው አይገርመኝም፡፡