Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

በሽግግሩ ወቅት የኦሮሞና የትግራይ ብሄርተኝነት በኦነግ በኦፌኮ በOLA በህወሓት በሳልሳይ ወያነ በውድብ ሓርነት ወዘተ ሲወከል፥ አማራ ግን ሁሉም ዘማች ከሆነ እንደገና ሳይወከል ቀርቶ . .

Post by sarcasm » 31 Oct 2021, 22:18

በሽግግሩ ወቅት የኦሮሞ ብሄርተኝነት በኦነግ: በኦፌኮ: በOLA ወዘተ ሲወከል: የትግራይ ብሄርተኝነት በህወሓት በሳልሳይ ወያነ በውድብ ሓርነት ወዘተ ይወከላል:: አማራ ግን ሁሉም ጁንታው ላይ ዘማች ከሆነ እንደገና ከ30 ዓመታት በሗላም በሽግግር መድረኩ ሳይወከል ቀርቶ እንደገና እያለቃቀሰ ሊኖር ነውን?

ተጻፈ በያሬድ ጥበቡ


በሽግግሩ ወቅት የኦሮሞ ብሄርተኝነት በኦነግ: በኦፌኮ: በOLA ወዘተ ሲወከል: የትግራይ ብሄርተኝነት በህወሓት በሳልሳይ ወያነ በውድብ ሓርነት ወዘተ ይወከላል:: አማራ ግን ሁሉም ጁንታው ላይ ዘማች ከሆነ እንደገና ከ30 ዓመታት በሗላም በሽግግር መድረኩ ሳይወከል ቀርቶ እንደገና እያለቃቀሰ ሊኖር ነውን?

የአማራ ብልፅግና ክተት ይላል: አብን ክተት ይላል ሆኖም የትግራይን መከላከያ ሃይል ከሚሴ ከመድረስ አላገደውም:: በዚህ ከቀጠለ ህወሓት የትግራይ ጦርነትን አንደኛ ዓመት መታሰብያ አዲስ አበባ ላይ ሳይዘክር አይቀርም:: የተኩስ ማቆም ስምምነት እንዲያደርግ ሲለመን የከረመው የአቢይ አስተዳደር እንደዝያ ሲያንቋሽሻቸው የነበሩት ምእራባውያንን ለምኖ የሰላማዊው ሽግግር መድረክ ላይ ካልተገኘ በቀር: ለድርድር እንኳ ሳይደርስ እየከሰመ ነው::

በሽግግሩ ወቅት የኦሮሞ ብሄርተኝነት በኦነግ: በኦፌኮ: በOLA ወዘተ ሲወከል: የትግራይ ብሄርተኝነት በህወሓት በሳልሳይ ወያነ በውድብ ሓርነት ወዘተ ይወከላል:: አማራ ግን ሁሉም ጁንታው ላይ ዘማች ከሆነ እንደገና ከ30 ዓመታት በሗላም በሽግግር መድረኩ ሳይወከል ቀርቶ እንደገና እያለቃቀሰ ሊኖር ነውን? ትንሽ ብስለት: ትንሽ አርቆ ማስብ: ትንሽ ጉራን መቀነስ የማይችለው ለምንድን ነው? አሁን ባለቀ ሰአት ክተት ዘመቻ መጥራት ከአማራው ህዝብ ጥቅምና ሁኔታ ጋር የሚመጥን ነውን? አቅመቢስና ደካማ ሆኖ ከመኖር ውጪ ምን ይጠቅመዋል?

እንደ ህወሓት አመድ ልሶ ከወደቀበት ይነሳል እንዳልል: አፈር ልሶ ለመነሳት ዓመታትን ያስቆጠር የድርጅትና አመራር ልምድ ይጠይቃል:: አማራ ደግሞ የሚጎድለው እነዚህ ሁለት ብርቅዬ ጉዳዮች ናቸው:: እመው ሲተርቱ ጅብ እስኪነክስ ያነክሳል ይላሉና: የአማራ ብሄርተኝነት አቅሙን አስኪገነባ: አመራሩን እስኪያጠራ: ፍላጎቱን አጥርቶ እስኪያውቅ ድረስ ይሄ አሁን ከተኮፈሰበት ግፋ በለው ውረድ በለው ፈረስ ወርዶ: ወደሽግግር ጉባኤው የሚያስገባውን መላ ቢፈልግ ተገቢ ይመስለኛል::

ከመላዎቹም መሀል:

1ኛ) በወልቃይት ሁመራ ጉዳይ ላይ ከሁለቱም ወገን አላስፈላጊ የህዝብ እልቂት ከመምጣቱ በፊት ከህወሓት ጋር ለመደራደር ቢዘጋጅ
2ኛ) በሽግግር መድረኩ ወቅት ስለሚኖረው ሚና ቁጭ ብሎ ቢደራደር ትገቢ ይመስለኛል::


ይህን ማድረግ እምቢ ብሎ አሁን በያዘው የክተት ጥሪው ከቀጠለ ግን የአማራ ብሄርተኝነት ጉዳት እንዳይደርስበት እፈራለሁ:: በአቢይና እሳያስ ጦርነት አማራው የሚማገደው ለምንድን ነው? እስካሁን የደረሰው ብካይ ይበቃል:: የድርድር አቅማችሁን ሰብስባችሁ የህዝባችሁን እምባ አብሱ:: የተፈናቀለውን ወደቀዬው መልሱ:: ልጆቻቸውን በጦርሜዳ ላጡ አረጋውያን መቋቋሚያ አስቡ ሥሩ:: የሟች ቤተስቦችን አርዱ: አፅናኑ: አቋቁሙ! ምንም ቢሆን ምን ግን ጦርነቱን ለማስቀጠል መሳርያ አትሁኑ:: የእስካሁኑ ጥፋት ይበቃል:: ፈጣሪ ማመዛዝኛ ልቦና ይስጣችሁ:: ከቂምና ጥላቻም ራቁ: ከደመኝነት ስሜት ሆን ብላችሁ ሽሹ:: የተሻለው መንገድ ይሄ ነው: ቀናው መንገድ ይሄ ነው:: አይዞን!
Please wait, video is loading...


Abere
Senior Member
Posts: 15446
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በሽግግሩ ወቅት የኦሮሞና የትግራይ ብሄርተኝነት በኦነግ በኦፌኮ በOLA በህወሓት በሳልሳይ ወያነ በውድብ ሓርነት ወዘተ ሲወከል፥ አማራ ግን ሁሉም ዘማች ከሆነ እንደገና ሳይወከል ቀርቶ

Post by Abere » 01 Nov 2021, 11:38

Amhara will remain an eternal nightmare for the genocidal Tigre thugs. Welcome to another round of nightmare. Those sill conspirator Oromuma infected thugs too will pay heavy price for the ultimate destination of the Tigre thugs is to feast over the Oromos. The Oromos are the most to lose. God forbid, if TPLF were to occupy Ethiopia many more Tigre Agazi thugs will force again many more Oromo mothers to sit on the dead body of their own children, many more prison houses will be opened for the Oromos, many more Irrecah style gruesome death will be rampant. In short, Oromo and Oromo resources will be the one that would be used to reconstruct Tigray from the ashes. Oromo will pay tax and tribute to Tigres. And it is also a shame for the shameless regular servant donkey like Yared Tibebu talking about the same sh!t to endearing himself for the genocidal thug. This time is a clear opportunity for Amhara to stand in full force for a sustained and enduring struggle with the Tigre thugs. There should not and will never be peace between the children of the snakes and Amhara, until the Tigre thugs pulls out of Wollo. The bridge is burnt and blown away, never dream peace with Amhara.

Post Reply