Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Ethio 360:- መጨናበሱን ቀጠሎአል፡፡

Post by AbebeB » 23 Oct 2021, 15:37

  • Ethio 360፡ ተረኞቹ (ኦሮሞን ይመለከታል) ባንኩን ተቆጣጥረው ቀጥለዋል፡፡ ለአብይ የኦሮሞ ህዝብ ደጋፊው (constituency)ው አይደለም፡፡/list]
    • አሁን ደግሞ አርሲና ሸዋን እንደ ተለያዬ ኦሮሞ መቁጠር ወይም የመለያዬት ገበያቸውን አድርተዋል፡፡
    • ይህማ፤ ሲሞቅ በአካፋ ሲቀዘቅዝ በማንኪያ እሚበለው እኮ ነው አልኩልሻ፣ ባልቴቲቱን! AbebeB
    • “የአማራ ህዝብ የሚወክለው የፓለቲካ ድርጅት የለውም፡፡” ያው በቀቀን ሚስተር parrot Habtamu
    • ጥያቄ፡ አማራ የሚባልስ ሕዝብ አለ ወይ? እንዲያው አለ የሚል ካለ፣ እንደ አማራ ተበድሎ የሚታገልልት ዓላማ (cause) አለን? ወይንስ ያው ሲታገልለት የኖረው የመራራው ትግላችሁ አካል፡ የእስክንድር ነጋ በልደቱ ዕለት ኬክ እንዳይበላ በተረኞቹ ተከለከለ የሚለው ነው? Next year እኮ ሁለት ዙር የግብጦ ኬክ ይገባለታል፡፡ ግን አይጠረቃም፣ ያው የተጫጫረ ፊቱ እኮ አይፈካም፡፡ No problem. Okay Habtamu? Good boy!
    • የEthio 360 በቀቀኖች ዛሬ ምናለ ቡዋልት ማድመጥ ነው፡፡

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: Ethio 360:- መጨናበሱን ቀጠሎአል፡፡

Post by AbebeB » 23 Oct 2021, 16:08

  • ይቆርታ Ethio 063፣ ለካሥ የአማራን መታገያ ምከንያት ረስቸዋለሁ፡፡ ሞትና ቡዳ ይርሣኝ፡፡

  • የአማራ ታጋዮች አኖሌ ሀውልት ይፍረስልን ሲሉም አልነበር ግና ያልገባቸው ሀውልቱ የእነርሱ ግዛት ውስጥ የማይገኝ መሆኑን ነው፡፡

Abere
Senior Member
Posts: 15445
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Ethio 360:- መጨናበሱን ቀጠሎአል፡፡

Post by Abere » 23 Oct 2021, 16:58

እንድሁ እንደ ተበሳጨህ እና በበታችነት ስሜት እንደ ተቃጠልክ ዕድሜህን ጨረስከው። ቅርጥፍ አድረግህ ዕድሜህን በጥላቻ በላኸው ቁም ነገር ሳትሰራበት። መጨረሻ ከቤተመንግስት ከነዘመዶችህ ተበርረህ የሊጥ ዕቃ ከገበሬ ጎጆ ት ሰርቁ ጀመር።

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: Ethio 360:- መጨናበሱን ቀጠሎአል፡፡

Post by Dawi » 23 Oct 2021, 17:01

AbebeB wrote:
23 Oct 2021, 15:37
  • Ethio 360፡ ተረኞቹ (ኦሮሞን ይመለከታል) ባንኩን ተቆጣጥረው ቀጥለዋል፡፡ ለአብይ የኦሮሞ ህዝብ ደጋፊው (constituency)ው አይደለም፡፡/list]
    • አሁን ደግሞ አርሲና ሸዋን እንደ ተለያዬ ኦሮሞ መቁጠር ወይም የመለያዬት ገበያቸውን አድርተዋል፡፡
    • ይህማ፤ ሲሞቅ በአካፋ ሲቀዘቅዝ በማንኪያ እሚበለው እኮ ነው አልኩልሻ፣ ባልቴቲቱን! AbebeB
    • “የአማራ ህዝብ የሚወክለው የፓለቲካ ድርጅት የለውም፡፡” ያው በቀቀን ሚስተር parrot Habtamu
    • ጥያቄ፡ አማራ የሚባልስ ሕዝብ አለ ወይ? እንዲያው አለ የሚል ካለ፣ እንደ አማራ ተበድሎ የሚታገልልት ዓላማ (cause) አለን? ወይንስ ያው ሲታገልለት የኖረው የመራራው ትግላችሁ አካል፡ የእስክንድር ነጋ በልደቱ ዕለት ኬክ እንዳይበላ በተረኞቹ ተከለከለ የሚለው ነው? Next year እኮ ሁለት ዙር የግብጦ ኬክ ይገባለታል፡፡ ግን አይጠረቃም፣ ያው የተጫጫረ ፊቱ እኮ አይፈካም፡፡ No problem. Okay Habtamu? Good boy!
    • የEthio 360 በቀቀኖች ዛሬ ምናለ ቡዋልት ማድመጥ ነው፡፡
"ኦሮሞ" የሚባልስ አለ?

ዛሬ በሆሮ ጉድሩ ጊዳ ኪረሙና አቢደንጎሮ "አምሓራ" ተብለው የሚገደሉት የዛሬ 50 ዓመት ገደማ በ1965 በድርቅ ምክነያት የሰፈሩ አብዛኛዎቹ የወሎ ኦሮሞዎች ናቸው ። ኦሮምኛም ካንተ በላይ አቀላጥፈው እንደሚናገሩ ላሳይህ እችላለሁ።

ያሳዝናል ።

Post Reply