Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

UN በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ውስጥ ጣልቃ ሲገባ እጅ ከፍንጅ ተይዞ እርቃኑን ቀርቷል!

Post by Ejersa » 15 Oct 2021, 10:21

ሾልኮ የወጣው የድምፅ ፋይል ባለቤት Jeff Pearce ግን "ሌላ ጉድ የሚያስብል ያልተሰማ የድምፅ ማስረጃ አለኝ " እያለ ነው።

በቅጂው ውስጥ የሚናገሩት ሰዎች ደህንነታቸውን ለመጠበቅ ሲባል ሰዎቹ ሳይፈቅዱ የተሟላ ማስረጃውን እንደማይለቅ ከዚህ በፊት ገልፆ ነበር።አሁን "የአንድ ሰው ፍቃድ አግኝቻለሁ...በቅርቡም አጋራዋለሁ" ብሏል።



Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10184
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: UN በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ውስጥ ጣልቃ ሲገባ እጅ ከፍንጅ ተይዞ እርቃኑን ቀርቷል!

Post by Digital Weyane » 15 Oct 2021, 12:03

ኡኛ ተጋሩ ስደተኞች ይኼ ጀፍ ፒርስ የተባለው ፈረንጅ ሰውየ የዋለልን ውለታ መቼም አንረሳውም። ሰውየው በትግራይ ስደተኞች ላይ በተባበሩት መንግስታት የተጠነሰሰው አደገኛ ሴራ በማጋለጥ ረገድ ግዙፍ ሚና ተጫውቷል።

የተባበሩት መንግስታት በሳውዲ አረቢያ እስር ቤቶች የሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ተጋሩ ስደተኞችን ዎደ ሩዋንዳ ወስደው ወታደራዊ ስልጠና ሰጥተው በሱዳን ድንበር ቦኩል ዎደ ትግራይ ሾልከው በማግባት የወያኔን አሸባሪ ጦርን ኡንዲቀላቀሉ የጠነሰሱት ድብቅ ሴራ ፈትልኮ ወጣ።

ኡጅግ የሚያሳዝነው ደግሞ ፤ የተባበሩት መንግሥታት ራሱ ያወጣውን የሕፃናት መብት ድንጋጌ ራሱን በመጣስ ጨቅላ የትግራይ ሕፃናትን ለጦርነት ከፊት አሰልፎ ካስጨረሰ በኋላ አሁን የትግራይ ስደተኞችን ለጦርነት ለመማገድ ሰፊ እንቅስቃሴ ኡያደረገ ነው። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry:

Post Reply