Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15441
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

7ቱ የUN ሠራተኞች በጆሮ ጠቢነት አገልግሎት ላይ ተሰማርተው ወደ ሀገረ-ዴዴቢት ትግራይ ተሼኙ እንዴ? ኮሪደር ሊያስከፍቱ

Post by Abere » 05 Oct 2021, 15:02

7ቱ የUN ሠራተኞች በጆሮ ጠቢነት አገልግሎት ላይ ተሰማርተው ወደ ሀገረ-ዴዴቢት ትግራይ ተሼኙ እንዴ? ኮሪደር ሊያስከፍቱ :lol: :lol: :lol:
ወይጉድ ኮሪደር አስከፍችUN አዘቅት ውስጥ ፤ ክሪደር አስከፍች ሱዳን ብጥብጥ ፤ ዴዴቢት እራሷ መቀመቅ ውስጥ። እግዜር ሼውራራ ሼውራራውን እንድሁ ነው እዝጭ እዝጭ አድርጎ መጨረሻ ባዶውን የሚያስቀረው። እግዜር ባይቆርጥበት ኑሮ ወያኔ መቺ በጠራባ ይባረር ነበር። ህዳር ወር እየመጣነው ፤ ነፍስ ይማር እንበል ይሆን ሰዎች አምና ለሞተው ትህነግ ወ ኢህአደግ :mrgreen: