Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 42805
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 28 Sep 2021, 11:50
የሀው የአለም ቅኝ አገዛዝን ለመታገር ገንኖ የነበረው የራስን እድል በራስ መወሰን ፍልስፍና በአዲሱ ቅኝ ግዛት ተጠልፎ የብሄር፣ ብሄረሰቦች መገነጣጠልና የከፋፍሎ መግዣ መሳሪያ ከሆነ ወዲህ ያ ቲኦሪ ረክሶ የጎሳ ፖለቲካ ማጨማለቂያ ሆኖ ነበር ።
አሁን ዘመናዊ ቅኝ ገዦችን ከጣልቃ ገብነት ለማባረር አፍሪካዊያን የራስን እድል በራስ መወሰን ይባል የነበረው ጸረ ኮሎኒያል ፊሎሶፊ የራስን ችግር በራስ መፍታት በሚለው ትልቅና አዎንታዊ ፍልስፍና ተተክቷል!
ኢትዮጵያና ኤርትራ ይህን አዲስ ንቅናቄ እየመሩት ይገኛል
ሱዳንም የራሷን ችግር በርሷ እንድተፈታ ለቀቅ ትደረግ !
የደስታ መስቀል !