-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
ሕዳሴውን ግድብ ግንባታ ለማደናቀፍ ከሱዳን በአልምሃል ሰርጎ ለመግባት የሞከረው የጁንታው ቅጥረኛ ሃይል በጀግናው የመከላከያ ሰራዊታችን ተደምስሷል!
በመተከል ዞን በተደረገው ቅድፈታዊ ወታደራዊ ዘመቻ ሀምሳ ተደምስሰዋል ከሰባ በላይ ቆስለዋል ቀላልና ከባድ የቡድን መሳሪያዎች ፣ ፈንጂዎች የወደሙ ሲሆን የተቀሩት በጀግናው ስራዊታችን ከነ መሳሪያና ፈንጂ ራሲዮናቸው ቁጥጥር ስር ገብተዋል::
