Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

አስደሳች ዜና: የመርሳ ድል! እልልልልልልልልልልልል

Post by Ejersa » 21 Aug 2021, 13:45

በመርሳ እና ሊብሶ መካከል የነበረው የኒኒ በር ምሽግ ተሰበረ ጁንታው መርሳን በተቆጣጠረው ማግስት የቆፈረው እና የሰሜን ወሎ ግዛቶችን እቆጣጠርበታለሁ ብሎ ሲመካመበት የነበረው የኒኒ በር ምሽግ አመሻሹ ላይ በጀግናው ሰራዊታችን እልህ አስጨራሽ ትግል ተሰብሯል! ኒኒ በር ብቅታው ላይ እና መሀል አምባ ቅቤ ገደል ግርጌ ላይ በሰው ቁመት እሚለካው ከሳምንት በላይ ጊዜ የፈጀው ትልቁ ምሽግ በመከላከያው እጅ ከገባ ቡሀላ በአካባቢ የነበረው መንጋ እግሬ አውጭኝ ብሎ ፈርጥጧል!

በዚህ ምሽግ ከሶስት ሻለቃ ጦር በላይ ተደምስሷል!

ጁንታው ምሽጉን የቆፈረው መሀል ላይ ሆኖ መርሳን በቀኝ በኩል፡ጊራናን በግራ በኩል ለማጥቃት ታሳቢ አድርጎ ነበር! እዚህ ቦታ ላይ ጁንታው ከባድ መሳሪያ ድረስ አጥምዶ ነበር! ጊራና ሊብሶ፡ውርጌሳ መሀል አምባ ከተሞች የሚዘረፉ ንብረቶችን ለማሼሽ ይጠቀምበታል! ነገር ግን ዛሬ መከላከያው በመርሳ በኩል እና በሊብሶ በኩል በመግባት መሀል ላይ አድርጎ ሲደቁሰው አምሽቷል።

በዚህ ሰአት ጊራናም መርሳም ከጁንታው ነፃ ናቸው፣ በነገራችን ላይ ጊራና ህዝቡ በነቂስ ወቶ ለመከላከያው በሬ አርዶ እያባላ መሆኑን ስነግራችሁ በደስታ ነው ።

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: አስደሳች ዜና: የመርሳ ድል! እልልልልልልልልልልልል

Post by Hameddibewoyane » 21 Aug 2021, 14:13

:lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
21 Aug 2021, 13:45
በመርሳ እና ሊብሶ መካከል የነበረው የኒኒ በር ምሽግ ተሰበረ ጁንታው መርሳን በተቆጣጠረው ማግስት የቆፈረው እና የሰሜን ወሎ ግዛቶችን እቆጣጠርበታለሁ ብሎ ሲመካመበት የነበረው የኒኒ በር ምሽግ አመሻሹ ላይ በጀግናው ሰራዊታችን እልህ አስጨራሽ ትግል ተሰብሯል! ኒኒ በር ብቅታው ላይ እና መሀል አምባ ቅቤ ገደል ግርጌ ላይ በሰው ቁመት እሚለካው ከሳምንት በላይ ጊዜ የፈጀው ትልቁ ምሽግ በመከላከያው እጅ ከገባ ቡሀላ በአካባቢ የነበረው መንጋ እግሬ አውጭኝ ብሎ ፈርጥጧል!

በዚህ ምሽግ ከሶስት ሻለቃ ጦር በላይ ተደምስሷል!

ጁንታው ምሽጉን የቆፈረው መሀል ላይ ሆኖ መርሳን በቀኝ በኩል፡ጊራናን በግራ በኩል ለማጥቃት ታሳቢ አድርጎ ነበር! እዚህ ቦታ ላይ ጁንታው ከባድ መሳሪያ ድረስ አጥምዶ ነበር! ጊራና ሊብሶ፡ውርጌሳ መሀል አምባ ከተሞች የሚዘረፉ ንብረቶችን ለማሼሽ ይጠቀምበታል! ነገር ግን ዛሬ መከላከያው በመርሳ በኩል እና በሊብሶ በኩል በመግባት መሀል ላይ አድርጎ ሲደቁሰው አምሽቷል።

በዚህ ሰአት ጊራናም መርሳም ከጁንታው ነፃ ናቸው፣ በነገራችን ላይ ጊራና ህዝቡ በነቂስ ወቶ ለመከላከያው በሬ አርዶ እያባላ መሆኑን ስነግራችሁ በደስታ ነው ።

Abere
Senior Member
Posts: 15429
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አስደሳች ዜና: የመርሳ ድል! እልልልልልልልልልልልል

Post by Abere » 21 Aug 2021, 18:28

This great news. Now, Wollo is recovering its territories from TPLF which was lost due to some paid saboteur elements both in ሆዳም ብአዴን and ENDF. I will be very happy to hear the news that TPLF paid individuals who tricked Amhara Fano Forces to leave Korem-Alamata to freely give away to TPLF. Those traitors should be sentenced on public square like that ሆዳም guy in South Gondar who was passing critical information to TPLF.

Post Reply