Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

ወያኔ የደመሰሰው እና የማረከው ከ ኢያ ህዝብ የያዘው ሀገርም ከ ኢያ ምድር በልጧል::

Post by Jirta » 14 Aug 2021, 13:34

ወያኔ አአን አልፎት ጅቡቲ :ሶማሌ እና ኬንያ ሳይገባ አይቀርም::እከ አሁን እየገሰገሰ ነው:: ሚገርመው ድግሞ አንድም ወታደር ሳያስማርክ ሳይሞትበት መሆኑ የበለጠ ጅግንነቱን ያሳያል::
ጦርነት እንደ ወሬ ቢቀል ኖሮ መጀምሪያም ከ4 ኪሎ ባልፈረጠጠ ነበር::
የተቀደሰውን የኢያ ምድር በህፃናት ደም ና አስከሬን አጨቀየው::
አንድ ጥይትሳይተኩሱ ከተማን መውረረ እንዴት ሆኖ ጦርነት እንድሆነ ሊገባኝ አልቻልም:: ግር ብለው ገብተው እንደ ቅጠል ይረግፋሉ::