Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"ሽጉጥ እጠጣለሁ ብለዉ የጀመሩትን ጦርነት እራሳቸዉ ይወጡት እንጂ የሲዳማው ወንድሜ ሄዶ የሚሞትበት ምክንያት የለም። ከተሸነፉ ሽጉጥ አይደለም ከፈለጉ መርዝ ጠጥተዉ መሞት ይችላሉ"

Post by sarcasm » 18 Jul 2021, 07:40

የሲዳማ ልዩ ሀይል በማያገባው ጉዳይ ትግራይ ሄዶ አይሙት

"ሽጉጥ እጠጣለሁ ብለዉ የጀመሩትን ጦርነት እራሳቸዉ ይወጡት እንጂ የሲዳማው ወንድሜ ሄዶ የሚሞትበት ምክንያት የለም። ከተሸነፉ ሽጉጥ አይደለም ከፈለጉ መርዝ ጠጥተዉ መሞት ይችላሉ" Abraham Aliyu Hailemariam