Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 42746
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 16 Jul 2021, 14:30
ብዙ ሰዎች ያሸባሪው ትህነግን ትርክት በመከተል ይህ ሁሉ የክልል እና ያገር ሰራዊት ወደ ትግሬ የሚዘምተው አማራን ለመደገፍ ነው ይላሉ ። ያ ስህተት ነው። እውነተኛው ትርክትና የነገሩ ትርጉም እንደ ሚከተለው ነው ።
አንድ፣ የትግሬ ባንዳዎች የመላ ኢትዮጵያ ጠላት፣ የመላ ኢትዮጵያ ነቀርሳ ናቸው ። ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምዕራብ እስከ ምስራቅ በዚህ የትግሬ ባንዳ ያልተጠቃ ኢትዮጵያዊ የለም ። ስለዚህ ይህ የትግሬ ባንዳን የማጥፋት ሃላፊነት የመላው ኢትዮጵያ ህዝብ ስራ ነው።
ሁለት፣ የዚህ ዘመቻ ትርጉም የትም ቦታ፣ማንኛውም ጎሳ፣ የትኛውም የኢትዮጵያ አካል ሲጠቃ የመላ ኢትዮጵያ መጠቃት ነው የሚል ነው ። ስለሆነም ያንን ጥቃት መመከት የመላ ኢትዮጵያ ሃይል ሃላፊነት ነው ። ይህን ግዙፍ ያገር አንድነት፣ የመንግስት አንድነት፣ የጦር ሃይል አንድነትን ነው ይህ የትግሬ ከበባ ትርጉም ።
እኔ ይህን ክስተት የአድዋ ድል ሞዴል ወይም የኢትዮጵያ ሞዴል እለዋለሁ ። ይህ የኢትዮጵያ ሞዴል እጅግ ግዙፍ መልዕክ አለው። የትግሬ ባንዳ ብቻ ሳይሆን ግብጽም፣ ሱዳንም፣ ኢትዮጵያን በሃይል ለመውረር የሚመኝ ያሜርካም ሆነ ያውሮፓ ሃይል ወይም የተቀጠረ ቡድን ከዚህ ሞዴል ማስጠንቀቂያም ትምህርትም መውሰድ ግድ ይላቸዋል።
በማንኛውም ግዜ፣ ምንም አይነት ዉስጣዊ መለያየት ቢኖራቸው ትንሽም ሆነ ትልቅ ጠላት ኢትዮጵያን ለማጥቃት ከሞከረ የሚጋፈጠው ከመላ ኢትዮጵያ ሃይል፣ ከመላ ኢትዮጵያ ጉልበት ጋር ነው ።
ይህ የኢትዮጵያ ሞዴል፣ የኢትዮጵያ የነጻነት፣ የኢትዮጵያ ራስ መከላከል ሳይንስ ነው ። በዚህ ሞዴል ነው ኢትዮጵያ አይነኬ፣ አይደፈሬ፣ አይበገሬ አገር ሆና በመላ አለም የምትታወቀው!
ዛሬ በትግሬ ተግባራዊ እየሆነ ያለው ይህ የኢትዮጵያ ሞዴል ነው !!
-
tolcha
- Member
- Posts: 3585
- Joined: 27 Feb 2013, 16:51
Post
by tolcha » 16 Jul 2021, 14:36
Qizenam Gurage, antem afi alegni bileh tiqededaleh
-
Fiyameta
- Senior Member+
- Posts: 21674
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
Post
by Fiyameta » 16 Jul 2021, 15:02
የትግሬ ባንዳዎችን የከበበው የመላ ኢትዮጵያ ሰራዊት ምን ማለት ነው?
It means that, the US will now upgrade its demands for Ethiopia to leave Ethiopia immediately, and a swift and verifiable withdrawal of Ethiopian Defense Forces from Ethiopia. If the demand is not clear, please request clarification from the US ambassador to the UN, whose son is banging an agame wh0re.

-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 42746
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 16 Jul 2021, 15:30
tolcha wrote: ↑16 Jul 2021, 14:36
Qizenam Gurage, antem afi alegni bileh tiqededaleh
አንቺ ፋንዲያ ተናደድሽ እንዴ

-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 42746
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 16 Jul 2021, 15:46
-
Sam Ebalalehu
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Post
by Sam Ebalalehu » 16 Jul 2021, 16:38
Fiyameta has a point to some degree. But I do believe the Blinken group — not necessarily US — might not upgrade its demands : Ethiopia to leave Ethiopia. Recently the troubled noisemakers of Washington seems of choosing to be quiet.
They for long underestimated Ethiopian nationalism, Abiy’s political confidence ; however, they exaggerated TPLF’s perseverance.
It seems to me a new awakening is dawned on them.
No, I do not believe the Blinken/Susan order which states Ethiopia should leave Ethiopia is on its way.
I am thinking on the contrary the news what is going to happen in Ethiopia is going the other direction.
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 42746
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 16 Jul 2021, 20:02