Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 42741
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 16 Jul 2021, 01:51
ትዝታችን በኢ ቢ ኤስ የቸርችል ጎጋና መጀመሪያ ስም መርምሮ አልደረሰበትም ። ታሪኩ እንዲህ ነው ። አዲስ አበባ ጫካና ጭቃ መንገድ በነበረት የዛሬ 110 አመት የዛሬው እንደ መርካቶ ያለው የገበያ ቦታና የመንግስት መስሪያ ቤቶች ሁሉ ዛሬ ጊዮርጊስ ያለበት የምኒልክ አደባባይ ነበር ። ያ ነው አራዳ የሚባለው።
ካዲስ አበባ እስከ ጂቡቲ የተዘረጋው የባቡር መንገድ የሚነሳው በላጋር ጉምሩክ ወይም ለግሃር በሚባለው ባቡር ጣቢያ ነበር ።
እናም ከአራዳ (ጊዮርጊስ) እስከ ለግሃር ባቡር ጣቢያ በጫካው ውስጥ የሚሄ ቀጭን የግር መንገድ ነበር ። ያም ባቡር መንገድ ይባል ነበር ። ከዚያም ተነስቶ ነው በተልምዶ አውራ ጎዳና ስንል ባቡር መንገድ የምንለው ።
ያን የድሮ ባቡር መንገድ ነው ዛሬ ቸርችል ጎዳና የሚባለው ። ጣሊያን ሲወጣ በእንግሊዙ የሁለተኛ አለም ጦርነት አሸናፊ በሆነው ዊንስተን ቸርችል ስም የተሰየመው ።
ወደፊት ግን ተመልሶ ባቡር መንገድ መባል አለበት እላለሁ !!
Last edited by
Horus on 16 Jul 2021, 02:56, edited 1 time in total.
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 42741
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 16 Jul 2021, 02:44