የአማራ ክልል አቶ አገኘሁ ተሻገሩ እየፎከረ፣ የቴዎድሮስን ጠላ ጠጥቶ አመለጠ፡፡
አቶ አገኘሁ ተሻገሩ የቴዎድሮስን ጠላ ባህር ዳር ላይ ሳይሆን አዲስ አበባ ላይ ብጠጣ ይሻላል በማለት ማምሻውን ካዛንችስ ወደሚገኘው የባህርዳር ሆቴል ለአዳር አምርተዋል የሚል ወሬ ይሰማል፡፡
Re: የአማራ ክልል አቶ አገኘሁ ተሻገሩ እየፎከረ፣ የቴዎድሮስን ጠላ ጠጥቶ አመለጠ፡፡
ከአማራ ክልል ነው እንዴ ይህ?


-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13725
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
Re: የአማራ ክልል አቶ አገኘሁ ተሻገሩ እየፎከረ፣ የቴዎድሮስን ጠላ ጠጥቶ አመለጠ፡፡
These are not even Amhara Liyu forces