Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

የእንደርታ ህዝብ እያለቀ ነው!! ጀነራል ዮሃንስ ገብረመስቀል 383 የእንደርታ የሰዎች መቀለ ውስጥ በአድዋ፣ ሽሬ እና አክሱም ትግሬዎች ሲገደሉ 102 ሴቶችም ተደፍረዋል።

Post by Wedi » 01 Jul 2021, 05:38

የእንደርታ ህዝብ እያለቀ ነው!! ጀነራል ዮሃንስ ገብረመስቀል 383 የእንደርታ የሰዎች መቀለ ውስጥ በአድዋ፣ ሽሬ እና አክሱም ትግሬዎች ሲገደሉ 102 ሴቶችም ተደፍረዋል።

ጀነራል ዮሃንስ ገብረመስቀል ጨምሮ በዚች ሁለት ቀን 383 ሰዎች መቀለ ውስጥ ሲገደሉ 102 ሴቶችም ተደፍረዋል። ህወሓት ቆሻሻ ተንከሲስ መሪ ስለሌላት ባንዳ የሚል ታርጋ እየለጠፈች ሰዎች እየገደለች ነው።




Please wait, video is loading...

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የእንደርታ ህዝብ እያለቀ ነው!! ጀነራል ዮሃንስ ገብረመስቀል 383 የእንደርታ የሰዎች መቀለ ውስጥ በአድዋ፣ ሽሬ እና አክሱም ትግሬዎች ሲገደሉ 102 ሴቶችም ተደፍረዋል።

Post by Wedi » 01 Jul 2021, 11:18

እንደሚታወቀው እንድርታ የትግሬ እስላም እና ክርስቲያኑ ተከባብሮ የሚኖርበት ቦታ ነበር!! አሁን ግን የአድዋ፣ ሽሬ እና አክሱም ትግሬዎች በእንደርታ ህዝብ ላይ ባላቸው ጥላቻ ምክንያት የእንደርታን ህዝብ ያለ ርህራሄ እየጨፈጨፉ እየገደሉይ ነው!! :cry: :cry: :oops:

Geez Media ግዕዝ ሚዲያ

ጁንታው በመኾኒ የሚኖሩ ሙስሊሞች እየገደለ ይገኛል
➖➖➖➖➖➖
ጁንታው በመኾኒ የሚኖሩ ሙስሊሞች በግፍ እየገደላቸው ይገኛል።
የሃገር መከላከያ ሰራዊት ከትግራይ ከወጣ ቦሃላ ጁንታው ንፁሃንን በግፍ እየገደለ ይገኛል።
ግዕዝ ሚዲያ
ለቀዳሚነት እንሰራለን‼️


Please wait, video is loading...

******


በትግራይ የህክምና ተቋማት ላይ ዝርፊያ እየተፈጸመ መሆኑን ድንበር የለሽ የሀኪሞች ቡድን አስታወቀ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
ከሳምንት በፊት በትግራይ ክልል እርዳታ ለማድረስ ሲንቀሳቀሱ በአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ባልደረባው የተገደለበት የድንበር የለሽ ሀኪሞች ቡድን በክልሉ የጤና ተቋማት ላይ ዝርፊያ እየተፈጸመ መሆኑን ይፋ አደረገ።
አሁን ላይ በክልሉ ያለው ሁኔታ ሰቆቃ የበዛበት ነው ያለው የሀኪሞች ቡድን፤ በዚህ የተነሳ ህዝቡ በስቃይ ውስጥ መሆኑንም አስታውቋል።



*
Please wait, video is loading...


Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የእንደርታ ህዝብ እያለቀ ነው!! ጀነራል ዮሃንስ ገብረመስቀል 383 የእንደርታ የሰዎች መቀለ ውስጥ በአድዋ፣ ሽሬ እና አክሱም ትግሬዎች ሲገደሉ 102 ሴቶችም ተደፍረዋል።

Post by Wedi » 01 Jul 2021, 20:12

የእንደርታ ተወላጁ አቶ ሊላይ ሃይለማርያም እየተናገሩ ነው። የአሸአ (አድዋ፣ ሽሬ እና አክሱም) ትግሬዎች "አድዋዎችን እየገደሉን ነው" ብለዋል።
Please wait, video is loading...

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የእንደርታ ህዝብ እያለቀ ነው!! ጀነራል ዮሃንስ ገብረመስቀል 383 የእንደርታ የሰዎች መቀለ ውስጥ በአድዋ፣ ሽሬ እና አክሱም ትግሬዎች ሲገደሉ 102 ሴቶችም ተደፍረዋል።

Post by Wedi » 02 Jul 2021, 07:41

የእንደርታ ህዝብ እያለቀ ነው!! ጀነራል ዮሃንስ ገብረመስቀል 383 የእንደርታ የሰዎች መቀለ ውስጥ በአድዋ፣ ሽሬ እና አክሱም ትግሬዎች ሲገደሉ 102 ሴቶችም ተደፍረዋል።
Please wait, video is loading...

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የእንደርታ ህዝብ እያለቀ ነው!! ጀነራል ዮሃንስ ገብረመስቀል 383 የእንደርታ የሰዎች መቀለ ውስጥ በአድዋ፣ ሽሬ እና አክሱም ትግሬዎች ሲገደሉ 102 ሴቶችም ተደፍረዋል።

Post by Wedi » 04 Jul 2021, 16:19

መቐለ ለእንደርታ ሰዎች ሲኦል ሁናለች!! የእንደርታ የሰዎች መቀለ ውስጥ በአድዋ፣ ሽሬ እና አክሱም ትግሬዎች በግፍ እየታፈሱ እየተገደሉ ነው። :oops: :cry: :cry: :oops:


የእንደርታ ወጣት በግፍ እየታረደ ነው
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖

መከላከያ መቐለ ከተማ ለቆ ከወጣ ቦሃላ ጁንታው የእንደርታ ወጣቶች ለውጥ ደግፋቹሃል በሚል በግፍ እያረደ ይገኛል።

ጁንታዎቹ የእንደርታ ወጣት አልታገለም ክዶናል የሚል ቂም ብዙ የእንደርታ ወጣት በግፍ እየታረደ እና ከተማ ውስጥ በመኪና እየተጎተተ በግፍ እንደሚገድሉ የግዕዝ ሚዲያ ምንጮች ገልፀዋል።

ጁንታዎቹ ትላንት ብዙ የእንደርታ ልጆች በአይሱዙ መኪና ጭነው እንደወሰድዋቸው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ወጣቶቹ የት ቦታ እንደተወሰዱ ግን የሚታወቅ ነገር የለም።

ብዙ ወጣት በጁንታው ግፍ እየዘገነነው ከመቐለ እየወጣ ዓፋር እየገባ ነው። የኛም ምንጮች በየቀኑ ከመቐለ የሚመጡ ሰዎች ነው።

የትግራይ ተወላጅ ዲያስፖራ ከዚህ በፊት ማንም ሰው በግፍ መሞት የለበት እያሉ በየ ጎዳናው ሲንከባለሉ ነበር አሁን ግን ጁንታው በግፍ ወጣቶች እያረደ ዝምታ መርጠዋል የሄ የሚያሳየው የነሱ ጥያቄ ህወሓት ለመመለስ እንጂ ስለህዝቡ በደል እንዳላላሰባቸው መረዳት ይቻላል።

#መቐለ ለነዋሪዎችዋ ሲኦል ሁናለች‼️

ግዕዝ ሚዲያ
ለቀዳሚነት እንሰራለን‼️


:oops:
Please wait, video is loading...

Post Reply