Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42716
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ግዙፉ የትግሬ ስህተት፡ ሰደህ ማሳደድ ካማረህ ዶሮህን በቆቅ ለውጣት!

Post by Horus » 04 Jul 2021, 14:30

ድፍን 27 አመት ኢትዮጵያን ዘርፎ ያልጠገበ በአሜርካ ስንዴ ነጻ አገር ሊሆን ይቃዣል !! ከታችህ ያለው ዘፋኝ ምን አለ መሰላችሁ? የቆጡን ልትይዝ ስትንጠራራ ብብቷ ያለው የትም ተዘራ ፣ ከዚህ የባሰ የለም ኪሳራ :lol: :lol: :lol: :lol:

Last edited by Horus on 04 Jul 2021, 14:55, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 42716
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ግዙፉ የትግሬ ስህተት፡ ሰደህ ማሳደድ ካማረህ ዶሮህን በቆቅ ለውጣት!

Post by Horus » 04 Jul 2021, 14:53

የትግሬ ህዝብ መሪነት የሚባል ነገር እንደ ሌለው ለማየት የጌታቸው ቀልድ መሰል ያላዋቂ የድርድር ነጥቦች በቂ ናቸው


Horus
Senior Member+
Posts: 42716
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ግዙፉ የትግሬ ስህተት፡ ሰደህ ማሳደድ ካማረህ ዶሮህን በቆቅ ለውጣት!

Post by Horus » 04 Jul 2021, 15:11

ድርድር በሌለበት ስለ ቅድመ ሁኒታ የሚቃዥ የትግሬ አሸባሪ ድራማ፣ አሁን የትግሬ ችግር የጌታቸው ረዳና የሱዛን ራይስ ራስ ምታት ነው !


Abere
Senior Member
Posts: 15409
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ግዙፉ የትግሬ ስህተት፡ ሰደህ ማሳደድ ካማረህ ዶሮህን በቆቅ ለውጣት!

Post by Abere » 04 Jul 2021, 15:41

የሰብዓዊ ርህራኄ ተናጥል የተኩስ አቁም ችሮታ እና የድርድር ትርጉም የማይገባው ገልቱ ነው ወያኔ ማለት። ትግሬ ተበክሎ ሃሽሽ እያጨሰ ነው የሚያስበው ያስብላል። አገኜሁ ተሻገር እንኳን ከቅዠታም ምናባችሁ ንቁ ብሎ በኃይ-ለቃል አንክሮ አስገነዘባቸው። ገና ትንሽ የቀረች ዕዳ እጃቸው ላይ አለች እርሷን ከፍለው ይሰናበታሉ።

Horus
Senior Member+
Posts: 42716
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ግዙፉ የትግሬ ስህተት፡ ሰደህ ማሳደድ ካማረህ ዶሮህን በቆቅ ለውጣት!

Post by Horus » 04 Jul 2021, 16:07

ራያ አማራ መልሶት የራያው ተወላጅ የትግሬ መሪ ሆኖ (የቀድሞ አቤ ጉበኛው በሰይፈ ነበልባሉ ይህን የክብት እረኛ እንዴት የህዝብ መሪ ታረጉታላችሁ ብሎ ነበር) ሰባቱ የትግሬ ችግሮችን ድርድር በሌለበት ቅድመ ሆኔታ ሲል ደርድሮልናል! እነሱም ...
ትግሬ መሪነት የለውም
ትግሬ ራያና ወልቃይት የለውም
ትግሬ ባጀት የለውም
ትግሬ መብራት የለውም
ትግሬ ቴሌኮም የለውም
በትግሬ አይሮፕላን አይገባም
ትግሬ መሰረተ ልማት የለውም

እነዚህ የትግሬ ችግሮች እንጂ ከአቢይ ጋር መደራደሪያ አይደሉም ፣ ሰው በሌለው haይል አይደራደርም ።

አቢይ አልደራደርም ካለ ትግሬ ምን ማድረግ ይችላል? ምንም ! በቃ !

Post Reply