Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

@Ethio 360: ሀብታሙ አያሌው የተከዜን ድልድይ ማን እንደሰበረው በማ ስረጃ ብሎ ተናገረ፡፡

Post by AbebeB » 01 Jul 2021, 14:27

ሀብታሙ አያሌው ህወሀት (የትግራይ ሀይል) ቀጥተኛ የአውሮፕላን በረራ እንደፈቀድ አስቦ የተከዜን ድልድይ ሰበረው የሚል አንድምታ ያለው ሀብ ተናገረ፡፡



AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: @Ethio 360: ሀብታሙ አያሌው የተከዜን ድልድይ ማን እንደሰበረው በማ ስረጃ ብሎ ተናገረ፡፡

Post by AbebeB » 02 Jul 2021, 03:29

በቀቀኖቼ በተጨባጭ ጸረ-ህዝብ ናቸው፡፡ እነርሱ የሚያስቡት እንዴት መኖ ማግኘታቸውን እንደሚቀጥሉ ብቻ ነው፡፡

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: @Ethio 360: ሀብታሙ አያሌው የተከዜን ድልድይ ማን እንደሰበረው በማ ስረጃ ብሎ ተናገረ፡፡

Post by AbebeB » 02 Jul 2021, 15:18

"የፌደራሉ መንግሥት በተከዜ ወንዝ ላይ የነበረውን ድልድይ ያፈረሰው የህውሓት ኃይሎች ናቸው ሲል የተባበሩት መንግሥታት በበኩሉ ድልድዩን የአማራ ልዩ ኃይል ማፈረሱን የሚያመላክት ሪፖርት ደርሶኛል ብሏል።"

https://mereja.com/amharic/v2/537383

Post Reply