Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ዲያቆን ዳንኤል ስለ ጦርነቱ ዳግም ተናገረ

Post by sarcasm » 29 Jun 2021, 19:52

ጋዜጠኛ - ዲ/ን ዳንኤል በጦርነቱ ወቅት "የጁንታው መሪዎች ተይዘው አእምሯቸው እንዲጠና እፈልጋለሁ" ብለህ ነበር። አሁንም በሃሳብህ እንደፀናህ ነህ ?

ዲ/ን ዳንኤል - በሚገባ ! እኚ ሰዎች የጉንዳን ብርታት ፣ የአንበሳን ጀግንነትና የንስርን ጉልበትና መታደስን እንዴት በአንድነት አጣምረው ሊይዙ እንደቻሉ በደንብ ሊጠኑ ይገባል 🙄😂😂
Please wait, video is loading...

Abere
Senior Member
Posts: 15405
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ዲያቆን ዳንኤል ስለ ጦርነቱ ዳግም ተናገረ

Post by Abere » 29 Jun 2021, 20:47

መልሱ እንደ ወያኔ ደደብ በዓለም ላይ የለም፤አራት እግር ያለው አህያ ይበልጣቸዋል ነበር። በድንቁርና ጦረነት ከፍተው ሙልጭ በለው አልቀው ሰብዓዊ ዕርዳታ ለይ ናቸው።

Post Reply