Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር ዜና፣ ብ/ጄ ዘነበና ብ/ጄ ከበደ ከነ ሰራዊታቸው ሙሉ በሙሉ ተደምስሰዋል!!!!

Post by Ejersa » 26 Jun 2021, 17:37

በሰሜን ዕዝ የተለያየ ክፍለጦርን ሲያዙ የነበሩት ብ/ጄ ዘነበና ብ/ጄ ከበደ ከነ ሰራዊታቸው ሙሉ በሙሉ ተደምስሰዋል:: የጭላ ኣበርገለ ኣሁንም ውጊያው እንደቀጠለ ነው::የድል ዜናዎች እየተከታተልኩ ኣበስራቸዋለሁኝ የኣሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች በጋራ እንቅበራቸው!!!!!

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ሰበር ዜና፣ ብ/ጄ ዘነበና ብ/ጄ ከበደ ከነ ሰራዊታቸው ሙሉ በሙሉ ተደምስሰዋል!!!!

Post by Hameddibewoyane » 26 Jun 2021, 17:40

ዛሬ ከተደመሰሱት ብ/ጀነራሎች ውስጥ ብ/ጄ ዘነበ እና ብ/ጄ ከበደ ማናቸው? ብ/ጄ ዘነበ ማለት 31 ኛ ክፍለጦር አዛዥ የነበረ ብ/ጀነራል ሲሆን ከ 2007 እስከ 2011 የ 31 አዛዥ ነበር 23 ክፍለጦርን 15 አመት አዛዥ ነበረ በቅጥል ስሙ ሰራዊቱ ሂትለር ይባል ነበር:: ብ/ጄ ከበደ ማለት ደሞ የቀድሞ 37 እና የአዲ ቦክራይ ማሰልጠኛ አዛዥ ነበር ሁለቱም ዛሬ ከሚመሯቸው ወታደሮች ጋር ሙሉ በሙሉ ተደምስሰዋል::
Ejersa wrote:
26 Jun 2021, 17:37
በሰሜን ዕዝ የተለያየ ክፍለጦርን ሲያዙ የነበሩት ብ/ጄ ዘነበና ብ/ጄ ከበደ ከነ ሰራዊታቸው ሙሉ በሙሉ ተደምስሰዋል:: የጭላ ኣበርገለ ኣሁንም ውጊያው እንደቀጠለ ነው::የድል ዜናዎች እየተከታተልኩ ኣበስራቸዋለሁኝ የኣሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች በጋራ እንቅበራቸው!!!!!

Post Reply