Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: VIDEO+REPORT+PHOTOS: GEN. TADESSE BIRU [OROMO MARTYR]:"እኔ ለእሱ (Haile) መንግስት 9 ጊዜ ሙቻለሁ ለኦሮሞ ህዝብ 1 ጊዜ ብሞት ምን አለበት አይከብ

Post by TGAA » 23 Jun 2021, 19:15

እንደተለመደው ሁሉን ነገር ተብትበህ ኦሮሙማ ማድረግ ታሪክ መጻፍ ይመስለሀል ጀነራል ታደሰ ብሩ ጀነራልነት የደረሰው ኦሮሙማ ብሎ ሳይሆነ የነበረውን የንጉሳዊ የወታደራዊ አገልግሎት በመስጠት ነው፡ እንደዛሬ ጀነራልነት በዘር ያለብቃት የሚበተንበት ግዜ አልነበረም፡ ከተገደሉት መሀከል እንደምታየው አማራ ትግሬ ኦሮሞ ሁሉም አለበት ፤ ያም ኢፍትሀዊነት የንተ ጭንግፍ ጭንቅላት እንደሚያስበው በኦሮምነት ወይም አማራነት ሳይሆን ስልጣኑን እንዲነካበት የመንግስት ስብስብ ስለወሰነበት ነው፤ እዚያም መንግስ ወስጥ ኦሮሞውም አማራውም ትግሬውም ነው የዚያ ኢፍትሀዊነት ጽዋ የቀመሱት ፤ ስለዚህ የዘር ነጠላህን ከመፍተል ብታቆም ኢፍትሀዊነት ዘር ሳይለይ ሁሉም ላይ የተከናወነ መሆኑን ብታስብ የበለጠ መረዳት ትችላለህ ፤

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: VIDEO+REPORT+PHOTOS: GEN. TADESSE BIRU [OROMO MARTYR]:"እኔ ለእሱ (Haile) መንግስት 9 ጊዜ ሙቻለሁ ለኦሮሞ ህዝብ 1 ጊዜ ብሞት ምን አለበት አይከብ

Post by TGAA » 23 Jun 2021, 19:59

እንደተለመደው ተጃጃል _ ስለዚህ ነው በወለጋ እንዲሁም በኢሊባቡር ያ ሁሉ የሚስዮን ትምህርት ቤት እንዲከፈት የሀይለስላሴ መንግስት የፈቀደውና አሁን የምታየው ተማርኩ የሚለው የኦሮሞ ህዝብ ባህር መሆኑን ረስተው ነው፡፡ የኢትዮጵያን አየር ሀይል በብዛት በወለጋ ኦሮሞዎች ነበር የተሞላው _ ያ ከሀይለሰላሴ ተሰውሮበት ነው፤ እንዳልኩት ግን የዘር ማዳወር በሽታ ስላለብህ ሁሉም ነገር ኦሮሞ ካልጨመርክበት ፟ጭቆና _ ካልጨመርክበት ይህ ድቅድቅ የአይምሮህ ዋሻህ ማሰብ አይችለም ፤ ግን የበታችነስ ስሜት እንደነቀዝ ውስጥህን የበላህ ቀፎ ስለሆነ ኦርሞንና መጨቆንን ፤ አማራንና ጭቆናን አብረህ ካላቦካህ መኖር አትችልም፤ አሁን ደግሞ ከዚህ ምርጫ በኋላ ባቡሩ መስመር ቀይሮ ወደማታውቀው ሀገር እየሄደ ነው ; አላዝን ፡፡

Post Reply