Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13066
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 10 Jun 2021, 22:56
የትግራይ ጦርነት ለመጀመር ከጥቅምት 20 በፊት 3 ኮማንዶ ሬጅመንት ከአዋሳ በአየር ጎንደር አሳረፈ:: ከጎንደር በመኪና ትክል ድንጋይ ወስዶ አስቀመጠ:: ምስራቅ እዝም ከሱማሌ ክልል እና ከሀረሪ ክልል አጓጉዞ ወልድያ ወስዶ አስቀመጠ:: እዛው ቆይቶ ጥቅምት 23 ትክል ድንጋይ የነበረ ጦር ከአማራ ልዩ ሀይል ሶረቃ ዳንሻ ተጠጋ :: ምስራቅ እዝ ከቆቦ እስከ ዓፋር ሸኸት ከበበ :: ከዛ ገብቶ አመራሮች የሚያፍን ኮማንዶ በሁለት ኳርጎ አውሮፕላን ከአዲስ አበባ ወደ መቀሌ አሉላ አባነጋ ኤርፖርት አሳረፈ እዛው እንደወረዱ ለራሳቸው በትግራይ ድህንነቶች ታፈኑ :: መታፈናቸው ሲያውቁ በዳንሻ የተጠጋው ኮማንዶ የመጀመርያዋ ጥይት በትግራይ ልዩ ሀይል አፈነዳ ይህንን ነው ሰሜን እዝ ተጠቃ የሚሉን ።
Source: Facebook

-
Ayamaru44
- Member
- Posts: 91
- Joined: 16 Jul 2019, 03:01
Post
by Ayamaru44 » 10 Jun 2021, 23:18
Thank you Thomas for the Thomasleak