Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"ሕዝቡ ካልፈለገውና ካላመነበት፤ ምርጫ ይካሄድ አይካሄድ፤ መንግስት መቀየር ይችላል። ኣሁን ስልጣን ላይ ያለው ብልጽግና ወደ ስልጣን የመጣው በምርጫ ነው እንዴ?"

Post by sarcasm » 08 Jun 2021, 19:12

"... ኦሮምያ ውስጥ ፉክክር የለም ... ምርጫ ስለ ተደረገ ሕዝቡ ተገዝቶልህ ቁጭ ይላል ማለት ኣይደለም። ሕዝቡ ካልፈለገውና ካላመነበት፤ ምርጫ ይካሄድ አይካሄድ፤ መንግስት መቀየር ይችላል። ኣሁን ስልጣን ላይ ያለው ብልጽግና ወደ ስልጣን የመጣው በምርጫ ነው እንዴ?"