Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Ejersa
- Member
- Posts: 3978
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Post
by Ejersa » 03 Jun 2021, 12:34
ጀነራል ዮውሃንስ ገ/መስቀል ከባለሃብቶች ጋር በመመሳጠር በመሬት ዘረፋ ተጠምደው ነበር። ግዜው ደረሰና እንሆ ዛሬ ጓዛቸውን ጠቅልለው ከመቐለ እንዲወጡ ተደርጓል። በዚህ ፈታኝና ኣሳዛኝ ግዜ ከህዝብ ጎን የማይቆም ማንኛውም የፓለቲካና የጦር ኣመራር መንቀፍና ማጋለጡ ይቀጥላል። ከዚህ በሃላ ለሚመጣ ኣመራርም ይህ ጥሩ ትምህርት እንደሚሰጥና የተሻለ ሆኖ በመገኘት ህዝቡ ከጎኑ እንዲሰለፍ እንደሚደረግ ይታመናል።

-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Post
by Hameddibewoyane » 03 Jun 2021, 12:43
በጣም ጥሩ ውሳኔ ነው ጀነራሉ ዘራፊ ከመሆናቸው ባሻገር ፍላጎት የነበራቸውም አይመስሉም ነበር። አሁን በጥሮታ ሰታአቸው ግዳጁ ከባድ እንደነበር ከሰሩት ስራ መገመት አይከብድም ነበር።
Ejersa wrote: ↑03 Jun 2021, 12:34
ጀነራል ዮውሃንስ ገ/መስቀል ከባለሃብቶች ጋር በመመሳጠር በመሬት ዘረፋ ተጠምደው ነበር። ግዜው ደረሰና እንሆ ዛሬ ጓዛቸውን ጠቅልለው ከመቐለ እንዲወጡ ተደርጓል። በዚህ ፈታኝና ኣሳዛኝ ግዜ ከህዝብ ጎን የማይቆም ማንኛውም የፓለቲካና የጦር ኣመራር መንቀፍና ማጋለጡ ይቀጥላል። ከዚህ በሃላ ለሚመጣ ኣመራርም ይህ ጥሩ ትምህርት እንደሚሰጥና የተሻለ ሆኖ በመገኘት ህዝቡ ከጎኑ እንዲሰለፍ እንደሚደረግ ይታመናል።