-
EwnetYashenifal
- Member
- Posts: 1701
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
እኔ የማቀው "ኢትዮጵያ" ሲባል ነው። ግን ብዙ ሰዎች "ኢቶብያ" "ኢትዮፕያ" እያሉ ሲንተባተቡ እሰማለሁ። "ጰ" የሚለው ፊደል ጠፋ እንዴ? ወይም ኢትዮጵያን ከመጥላት የተነሳ ነው?ምንድነው
እኔ የማቀው "ኢትዮጵያ" ሲባል ነው። ግን ብዙ ሰዎች "ኢቶብያ" ወይም "ኢትዮፕያ" እያሉ ሲንተባተቡ እሰማለሁ። "ጰ" የሚለው ፊደል ጠፋ እንዴ? ወይም ኢትዮጵያን ከመጥላት የተነሳ ነው? ምንድነው ነገሩ?