Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

እነ ጃዋር መሐመድ "ፆመ ትግራይ" ሊፆሙ ነው - የረሃብ አድማው በትግራይ ክልል እየታየ ያለውን “የጅምላ ግድያና ኢ-ፍትሃዊ አገዛዝ ለመቃወም” ነው ሲሉ በችሎት ተናገሩ

Post by sarcasm » 26 May 2021, 11:24

እነ ጃዋር መሐመድ ከዛሬ ጀምሮ ፍርድ ቤት መቅረብ አንፈልግም አሉ

“እኛ እዚህ የመጣነው ከተፈረደብን ለመቀጣት፤ ነጻ ከተባልን ለመውጣት ነው” ያሉት አቶ ጃዋር፤ “ከዛሬ ጀምሮ በገዛ ፍቃዳችን ፍርድ ቤት አንቀርብም” ሲሉ ለፍርድ ቤቱ አስታውቀዋል። ይህንን ውሳኔ ደግፈው የተናገሩት አቶ በቀለ ገርባ በበኩላቸው “በግድ ተጎትተን እና ተደብድበን ካልሆነ በቀር ወደዚህ ፍርድ ቤት አንመጣም” ሲሉ ተደምጠዋል።

አቶ ጃዋር ወደ ፍርድ ቤት ላለመምጣት መወሰናቸውን ከማስታወቃቸው በተጨማሪም በትግራይ ክልል እየተከሰተ ላለው ሁኔታ የትግራይ ህዝብ የረሃብ አድማ ላይ በመሆኑ፤ እነርሱም ለሁለት ቀናት ምግብ እንደማይበሉ ተናግረዋል። የረሃብ አድማው በትግራይ ክልል በትግራይ ክልል እየታየ ያለውን “የጅምላ ግድያና ኢ-ፍትሃዊ አገዛዝ ለመቃወም” መሆኑን ተከሳሹ አስረድተዋል።

Read the artice at Ethiopia Insider https://ethiopiainsider.com/2021/3350/

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: እነ ጃዋር መሐመድ "ፆመ ትግራይ" ሊፆሙ ነው - የረሃብ አድማው በትግራይ ክልል እየታየ ያለውን “የጅምላ ግድያና ኢ-ፍትሃዊ አገዛዝ ለመቃወም” ነው ሲሉ በችሎት ተናገሩ

Post by sarcasm » 26 May 2021, 15:35

Please wait, video is loading...

Tog Wajale E.R.
Senior Member
Posts: 14799
Joined: 31 Oct 2019, 15:07

Re: እነ ጃዋር መሐመድ "ፆመ ትግራይ" ሊፆሙ ነው - የረሃብ አድማው በትግራይ ክልል እየታየ ያለውን “የጅምላ ግድያና ኢ-ፍትሃዊ አገዛዝ ለመቃወም” ነው ሲሉ በችሎት ተናገሩ

Post by Tog Wajale E.R. » 26 May 2021, 17:29

We Put The Dedebit Woorgach Agga*me Tigrayian Back To Stone Ages.

Bissbiss Shettattam Agga*me Mighty Amara People Will Rule Tigrai Next 1000 Years To Come. Go Figure Bissbiss Shettattam Agga*mes.
We Are Not Done Yet Until We Make Tigrai Like Aleppo Syria. Go Figure.

Abere
Senior Member
Posts: 15385
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: እነ ጃዋር መሐመድ "ፆመ ትግራይ" ሊፆሙ ነው - የረሃብ አድማው በትግራይ ክልል እየታየ ያለውን “የጅምላ ግድያና ኢ-ፍትሃዊ አገዛዝ ለመቃወም” ነው ሲሉ በችሎት ተናገሩ

Post by Abere » 26 May 2021, 20:55

እነ ጁሃር ፆመ ትግራይ ፆሙ ወይ ጉድ ሽንት ቤት አረፈ በሉኛ ቂቂቂቂ :lol: :lol: :lol: :lol:
sarcasm wrote:
26 May 2021, 11:24
እነ ጃዋር መሐመድ ከዛሬ ጀምሮ ፍርድ ቤት መቅረብ አንፈልግም አሉ

“እኛ እዚህ የመጣነው ከተፈረደብን ለመቀጣት፤ ነጻ ከተባልን ለመውጣት ነው” ያሉት አቶ ጃዋር፤ “ከዛሬ ጀምሮ በገዛ ፍቃዳችን ፍርድ ቤት አንቀርብም” ሲሉ ለፍርድ ቤቱ አስታውቀዋል። ይህንን ውሳኔ ደግፈው የተናገሩት አቶ በቀለ ገርባ በበኩላቸው “በግድ ተጎትተን እና ተደብድበን ካልሆነ በቀር ወደዚህ ፍርድ ቤት አንመጣም” ሲሉ ተደምጠዋል።

አቶ ጃዋር ወደ ፍርድ ቤት ላለመምጣት መወሰናቸውን ከማስታወቃቸው በተጨማሪም በትግራይ ክልል እየተከሰተ ላለው ሁኔታ የትግራይ ህዝብ የረሃብ አድማ ላይ በመሆኑ፤ እነርሱም ለሁለት ቀናት ምግብ እንደማይበሉ ተናግረዋል። የረሃብ አድማው በትግራይ ክልል በትግራይ ክልል እየታየ ያለውን “የጅምላ ግድያና ኢ-ፍትሃዊ አገዛዝ ለመቃወም” መሆኑን ተከሳሹ አስረድተዋል።

Read the artice at Ethiopia Insider https://ethiopiainsider.com/2021/3350/

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: እነ ጃዋር መሐመድ "ፆመ ትግራይ" ሊፆሙ ነው - የረሃብ አድማው በትግራይ ክልል እየታየ ያለውን “የጅምላ ግድያና ኢ-ፍትሃዊ አገዛዝ ለመቃወም” ነው ሲሉ በችሎት ተናገሩ

Post by kibramlak » 27 May 2021, 09:33

ይህ የሰው ጥራጊ attention seeker ለትግራይ ህዝብ ያዘነ መስሎሻል፣፣ Abiy 100,% የበለጠ ይሻልሽ ነበር ከከበቡች እንሽላሊት

Post Reply