ፖለቲካ የሚቻለውን ማድረግ ስለሆነ ነው።
ሕወሓትን ድርድር ኣይገባውም ካልን፤ እነ ዶ/ር አቢይምኮ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የሕወሓት ምርኩዝ ሆነው፤ ለገንዘብና ለጥቅም ብለው ህዝብና ኣገርን ሲጎዱ የነበሩ ናቸው -ኢ/ር ይልቃል
ሕወሓትን ድርድር ኣይገባውም ካልን፤ እነ ዶ/ር አቢይምኮ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የሕወሓት ምርኩዝ ሆነው፤ ለገንዘብና ለጥቅም ብለው ህዝብና ኣገርን ሲጎዱ የነበሩ ናቸው። እንደዚህ ስል ለሕወሓት የተለየ ርህራሄ ኖሮኝ ኣይደለም። ሕወሓትን ኣምርሮ በመታገል በኩል ከነ ዶ/ ር አቢይ እኔ እቀድማለሁ።
ፖለቲካ የሚቻለውን ማድረግ ስለሆነ ነው።
ፖለቲካ የሚቻለውን ማድረግ ስለሆነ ነው።