Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Y3n3g3s3w
Member
Posts: 531
Joined: 22 Dec 2017, 00:56

የወልድያ ሕዝብ እጁን በፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ላይ አነሳ ? በፍፁም ! የአማራ ሕዝብ የበላበትን ወንጭት ሰባሪ ወይም ያጎረሰዉን እጅ ነካሽ አደለም !!!

Post by Y3n3g3s3w » 16 May 2021, 10:44

በወያኔ(ሌሎች ሀገር ሻጮች) ና በአማራ ሕዝብ መካከል ካሉ ልዩነቶች መካከል አንዱና ዋናዉ የአማራ ሕዝብ ያጎረሰዉን እጅ ነካሽ አደለም:: ፕ/ር ብርሃኑ; አንዳርጋቸዉ ፅጌ; ናአመን ዘለቀ አና ሌሎችም የቀድሞ ግንቦት 7 ግማሹ ያሁኑ የኢዜማ አባላት አሁን በኢትዮጵያ ዉስጥ ለመጣዉ ለዉጥ እንደ ሜዲካል ሰርጀን ሆነዉ ያገሪቷን ካሰር ቀስበቀስ እየነቀሉ ያሉ; ግለኝነት ያልተጠናወታቸዉ እንቁ ዜጎቿ ናቸዉ:: የአማራ ሕዝብ በእነዚህ መተኪያ የሌላቸዉ ወገኖቹ ላይ እጁን/ተቃዉሞ ካነሳ ሀገሪቷንና ክልሉን ወደ አደገኛ አቅጣጫ ለመቀየር የታለምና የአስመሳይ ነገር ግን አደገኛ የአማራ ሕዝብ ጠል ፕሮግራም መሆኑ ምንም አያጠራጥርም:: ይሄን የሚጠራጠር ካለ አዉነትም አደገኛ እንቅልፍ ላይ ነዉ!

TheManWhoSawTomorrow


Post Reply