
ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባው የሚኒስትሮች ምክር ቤት "ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)" እና "ሸኔ" በሽብርተኝነት እንዲሰየሙ የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ በአንድ ደምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡


-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!
የዛሬው የህ/ተ/ምክር ቤት ውሳኔ ለትናንቱ የG-7 መግለጫ ማርከሻ መድሃኒት ነው !!!! የቡድን 7 (G-7 ) አገሮች ትናንት መግለጫ አውጥተዋል። ኢትዮጵያን በተመለከተው የመግለጫው ክፍል ላይ ዋነኛውንና የጠበቅኩትን ሃሳብ በመግለጫው መጨረሻ ላይ ልክ እንደቀላል ነገር ጣል አድርገዋታል። "ብሔራዊ እርቅ ይደረግ" ይላል። ደግነቱ ግን የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ሸኔንና ህወሃትን 'ሽብርተኛ' ብሎ በሙሉ ድምፅ ፈርጇል። እንግዲህ ብሔራዊ እርቁ ይሁንም እንኳን ከተባለ ሸኔንና ህወሓትን ያገለለ ነው የሚሆነው ማለት ነው።
Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!
What a wonderful news!
The fact that the long-awaited designation took place just days ahead of the infamous envoy's scheduled visit to Ethiopia, it successfully rendered his mission ineffective by leaving no room for negotiations.
PM Abiy Ahmed has once again proved to be wise beyond his years by seeking the counsel of his seasoned and politically astute African allies with long track records of foiling evil plots before they hatched.
“Sometimes problems don’t require a solution to solve them; Instead they require maturity to outgrow them.” – Steve Maraboli
The fact that the long-awaited designation took place just days ahead of the infamous envoy's scheduled visit to Ethiopia, it successfully rendered his mission ineffective by leaving no room for negotiations.
PM Abiy Ahmed has once again proved to be wise beyond his years by seeking the counsel of his seasoned and politically astute African allies with long track records of foiling evil plots before they hatched.
“Sometimes problems don’t require a solution to solve them; Instead they require maturity to outgrow them.” – Steve Maraboli
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10170
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!
በፌስቡክ ቢሞጣ መች ይገባ ነበር
በትዊተር ቢሞጣ መች ይገባ ነበር
በመረጃ ፎሩም ቢሞጣ መች ይገባ ነበር
በዩቱብ ቢሞጣ መች ይገባ ነበር
በፓልቶክ ቢሞጣ መች ይገባ ነበር
በፓርላማ አድርጎ ሞጣ በማናውቀው አገር
ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ!
በትዊተር ቢሞጣ መች ይገባ ነበር
በመረጃ ፎሩም ቢሞጣ መች ይገባ ነበር
በዩቱብ ቢሞጣ መች ይገባ ነበር
በፓልቶክ ቢሞጣ መች ይገባ ነበር
በፓርላማ አድርጎ ሞጣ በማናውቀው አገር
ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ!
Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!
Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!
Officially designated as Terrorist and official names have been labeled for the two Junta's by Ethiopian Parliament double exclamation mark. The implications:
Any dealing with these groups will make as a collaborator,
The money looted and property owned will be confiscated,
No negotiation with these groups,
It warns many not to be part of them and cooperate
It warns many not to be part of them and cooperate
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
-
Weyane.is.dead
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!
How can anyone support parasite tplf? Tigrayans need to do some soul searching. At least those who still hope for the return of the dead.
-
Weyane.is.dead
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!
Qiqiqiqi Qiqiqiqi Qiqiqiqi Qiqiqiqi 
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10170
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!
ከጁንታ ዎደ አሸባሪነት ኡንዴት ኡንደተሸጋገርን ግራ ገብቶኛል።

