ከታች ካሉት ፎቶውች ላይ በአመጀመርያው ፎቶ ላይ የሚታየው ትርዒት፣ ኦህዴድ በኦነግ ስም ለሽብር ተግባር ያሰለጠነውን በርካታ ሽብርተኞች ለማስመረቅ የተዘጋጄ መርሃ ግብር ነው፡፡ ከሽብረተኛው ተማራቂ በቀኝ በኩል ደግሞ ይህን የኦህዲኤድ/ኦነግ ጦር ለመመረቅ የሞጦ በርካታ የኦህዴድ ባለስልጣናት የመጡባቸው በርካታ ነጫጭ መኪናዎች ቁመውና ተደርድረው ይታያሉ።
በእነዚህ በርካታ መኪናዎች ይህን ጦር ለመመረቅ ተጠርተው የሄዱት የኦህዴድ ባለስልታናት እነማ ናቸው?
አብይ አህመድ ራሱ የኦነግ መሪ ነው የምንለው በምክያት ነው!!

