Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Masud
Member+
Posts: 8502
Joined: 18 Jun 2013, 09:06

የአብይ አህመድ "ኦሮሚያ ውስጥ አንድ አማራ ከተገደለ ስልጣኔን እለቅቃለሁ" ማለት ስልጣን መልቀቁን የምፈልጉ ወገኖች አማራ እንዲገድሉ ያበረታታል

Post by Masud » 21 Apr 2021, 09:05

የአብይ አህመድ "ኦሮሚያ ውስጥ አንድ አማራ ከተገደለ ስልጣኔን እለቅቃለሁ" ማለት ስልጣን መልቀቁን የምፈልጉ ወገኖች አማራ እንዲገድሉ ያበረታታል
የአብይ አህመድ "ኦሮሚያ ውስጥ አንድ አማራ ከተገደለ ስልጣኔን እለቅቃለሁ" ማለት ስልጣን መልቀቁን የምፈልጉ ወገኖች አማራ እንዲገድሉ ያበረታታል
የእርሱ ምኞት አማራ ብገድላችሁም ዝም በሉ፤ ጸጥ ብላችሁ ሙቱ፡ ገዳያችሁን አክብሩ ማለት ብሆንም ላለው ችግር መፍትሔ አይደለም፤
የእርሱ መልቀቅ የማያሳስበው ብዙ ወገን አለ፡