Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4615
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

ታምራት ነገራ እንደመጣለት ባይተረተርስ?

Post by Abaymado » 03 Apr 2021, 07:26

የታምራት ነገራን ውይይት ባብዛኛው ሲያጋጥመኝ እከታተለዋለሁ:: የሃሳብ መዋዤቅ ይታይበታል:: በፊት ይል የነበረውን እናቃለን አሁን እያለ ያለውን እናቃለን::

ሁለት ነገሮች ግን ከእሱ አያግባቡኝም ::
አንድ ወለጋ በኦሮምያ ነገስታት ነው የተመሰረተችው ይለነናል :: ከየት ነው ያገኘው ይሄንን?
ሁለት አብይ ኢሳያስ አፈውርቂን ላይ ይዝመት ፊቱን ያዙር ብሎናል:: እንዴት ነው ይህ የሚሆነው? ምን አይነት ምክር ነው?