Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Meleket
Member+
Posts: 5056
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

ብልጽግና ውስጥ ለተሰገሰጉ የጅብ ችኩሎች - ኤርትራዊቷ ሁነኛ ምሳሌ

Post by Meleket » 03 Apr 2021, 03:50

በቅርቡ በቁሙ የቀዘነው፡ ብልጽግና ውስጥ የተሰገሰገው የጅብ ችኩል ማለትም ዲና ሙፍቲን፡ አስመልክተን ኤርትራዉያን “አታፍርም እንዴ?”፣ ”ነውር የሚባል ነገርስ አታውቅም እንዴ?” የሚል መልእክታችንን እንዳዝጎደጎድነው ይታወቃል።

ሃገረ ኤርትራና መንግስቷ፡ ኢትዮጵያ እንድትረጋጋ በሚል ቅዱስ አላማ፡ ለኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋት ተጦቢያ መንግስትና ተመሪያቸው ተብልጽግናዎች ጋር የቀጠናውን ነቀርሳ ለመመንገል ሳያሰልሱ እየተጉ ይገኛሉ። ይህ በንዲህ እንዳለ ብልጽግና ውስጥ የተሰገሰጉ የቀንጅቦችና የደርግና የአጤው መንግሥት ቅሪቶች፡ በሃገራችን በልዑላዊቷ በኤርትራ ላይ ለርካሽ ቦለቲካዊ ዓላማ ሲሉ፡ በጀርባ ነገር መጎንጎን ነገር መሸመንና ነገር መሸረብን እንደተያያዙት የሚያመላክት አካሄድን፡ ልቦና የመላው ሰፊው የኤርትራ ህዝብ ሲታዘብ፡ እንዲህ የምትለዋን ሁነኛ ምሳሌው ያስታውሳል።

ኣነ ክዳን እሰፍየላ፡ ንሳ ነገር ትኣልመለይ

ትርጉም

እኔ ልብስ እየሰፋሁላት፡ እሷ ነገር ትሸምንል[ብ]ኛለች። [እንደ የብልጥግናው የጅብ ችኩል እንደ ዲና] :mrgreen:

ኣብዪና ዲና እየሰማችሁ ነውን? ኤርትራዊቷ ሁነኛ ምሳሌ እንዲህም ልትተረጎም ትችላለች

እኔ ልብስ እየሰፋሁላት፡ እሷ ነገር ትጎነጉንል[ብ]ኛለች። [እንደ የብልጥግናው የጅብ ችኩል እንደ ዲና] :lol:

ኣብዪና ዲና ይሰማል ወይ? መደነጋገር እንዳይፈጠር እንዲህም እንተረጉማታለን

እኔ ልብስ እየሰፋሁላት፡ እሷ ነገር ትሸርብል[ብ]ኛለች። [በብልጥግናው የጅብ ችኩል በዲና ቤት፡ ነገር ‘ሹራብ’ መሆኑ ነው!] :mrgreen:

‘ብልጤ’ ብልጥግና፡ በውስጥህ የተሰገሰጉ የጅብ ችኩሎችንና ጅቦችን በመላ አራግፍ።

ክብር ለጨዋው ለዴመቀ መኮነን!