Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 01 Apr 2021, 15:15
የአማራ የዳቦ ፖለቲካ Ethio 360 (ኤርሚያስ ለገሠ እና ሀብታሙ አያሌው) ን እንደ ማሣያ:: ኦሮሞን ለማውገዝ ሲሆን ዘር ማጥፋት፣ ደሀውን የማትረፍ ጉዳይ ሲሆን ቆሻሻ ፖለቲካቸውን የሚጎዳ!
- የአማራ ፓለቲከኞችና ሚዲያዎቻቸው ላይ የሚሠሩት በዘልማድ ጋዜጠኞች፣ አማራ በኦሮሚያ ውስጥ በዘር ማጥፋት ደረጃ እየተገደለ ነው እያሉ ኡኡኡኡኡኡኡኡኡ ይላሉ፡፡ … 1
- ዘራቸው ከሚጠፋስ በሠላም ወደሚኖሩት እናስጠጋቸው ምክንያቱም በሠፈራ ፕሮግራም ስለሆነ ወደዚያ ስፍራ የተወሠዱት ወደመጡበት እንዲመለሱ እንርዳቸው ሲባል ደግሞ ኡኡኡኡኡኡኡኡኡ መሬት ከለቀቁማ ፖለቲካችን ይጠፋና በምን ዳቦ እንበላለን እያሉ ጩኸት አቀለጡ፡፡ ….2
እሸ በምንና እንዴት እንርዳቸው?