ከተከዜ ማዶ ዘመድ አለኝ ማለት፤ ዋ! ብሎ መቅረት ነው ውሃ የሞላ ዕለት።
ከተከዜ ማዶ ዘመድ አለኝ ማለት፤ ዋ! ብሎ መቅረት ነው ውሃ የሞላ ዕለት። ወያኔ የአባት የድንበር አፈርሳለሁ ብላ ሰውን ያለ አባት አደሩ ቅል እና ጨርቅ አንጠልጥሎ እንድንከራተት አደረገችው። በሰላም ወደ መጣችሁበት ወደ አባቶቻችሁ ቀዬ ለመግባት ያብቃችሁ እንላለን ሌላ ምን ይባላል። ከእንግድህ ፊታችሁን ወደ ተከዜ ማዶ እንዳታዞሩ።
Re: ከተከዜ ማዶ ዘመድ አለኝ ማለት፤ ዋ! ብሎ መቅረት ነው ውሃ የሞላ ዕለት።
የትግሬ ወገኖቼ ክፉ ለመሆን ፈልጌ አይደለም የሰው እንቁላል ያንቀዋልላል የሚለውን ብሂል እንድታወሳችሁ ለማለት ነው። ደግሞስ የሰው መመኜት ያስረጃል ይባላል አይደል። ሌባ ወያኔን አምናችሁ ተከዜን ተሻግራችሁ የሰፈራችሁ ዕለት ነው ስደትን የጋበዛችሁት። አባት የሰራውን ልጅ አያፈርስም። እና ከእንግድህ እንደ አባቶቻሁ እንደ ኣባቶቻችን ይሁን ነው እያልን የምንመክርው።
Re: ከተከዜ ማዶ ዘመድ አለኝ ማለት፤ ዋ! ብሎ መቅረት ነው ውሃ የሞላ ዕለት።
....but my assumption is that you still like the colour of የትግሬ ወገኖች eyes.. Right
...as an Eritrean, I do
Dedebit is always dedeb
R.I.P Abay Tigray and TPLF Junta Sigbgb