Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: Prime target Abay Dam assets Protecting the Grand Renaissance Dam

Post by TGAA » 23 Mar 2021, 22:35

"የሙቀጫ ልጅ እናቱን ካልወገረ በስተቀር ደስታ አያገኝም " ወያኔ ከኢትዮጵያ ጉያ እየዘረፈ እንደጠላት ከጠላት ጋር የሚሸረሙጥ ተፈጥሮ የተከናነበ ዝቅጥ ነው፡፡ ወያኔ ፕሮፊሰር መስፍን እንዳሉት ከኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር ከአማራ ጋር ጠላት ሆናችሁ ፤ የባህር ወይ የየብስ ግንኙነት የሌላቸሁ እንዴት አይነት ትግራይ ለትግራይ ህዝብ እንደምታስረክቡ ቁጭ ብሎ ማየት ነው ፤ ሀሳብ የደረቀባቸው ነው ወያኔዎች የደደቦች ስብስብ ነው ፡፡

Post Reply