Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የትግራዋይ ብሔርተኞች ብቻ የሚመልሱት ጥያቄ አለኝ፡፡ ኮሲዎችን አይመለከትም፡፡

Post by AbebeB » 21 Mar 2021, 15:49

ህወሀት የአፍርካ ቀንድ አካባቢ ጦር ዘምቶበት ይህን ያህል ተቋቁሞ ለመልሶ ማጥቃት መደራጀቱ፣ ያ ባይሆን ኖሮ ትግራይ የተጓዘው ወደ ኦሮሚያ ተመልሶ ለመምጣትም ዕቅድ ይዞ እንደሆነ ትግራይ ላይ አከማችቶ ከነበረው መሣሪያና ዝግጅቱ መረዳት ይቻላል፡፡ በዚህ ፎረምም ይንጸባረቁ የነበሩ ምልክቶችን አስተውዬ ነበር ግን ብስለት ከማጣት አርጌ ነበር የቆጠርኩት፡፡

አሁንም ህወሀት ከኦሮሞ ብሔርተኞች ጋር (OLF-OLA) ጋር የጀመረው ፀረ- ቅኝ ግዛት ትግል ትብብር በግብ ላይ የተመሠረተ ስለመሆኑ ማረጋገጫዎችን እን ሻለን፡፡ ይህንን ደግሞ ከብርተኞች የትግራዋይ ልህቃንና ህወሀቶች አንጠብቃለን፡፡


Post Reply