
አስደንጋጭ የዓብይ አህመድ ትእዛዝ: ከእንግዲህ ጁንታ እንዳትሉ ሕወሐት ነው ማለት ያለባችሁ
ሰቆጣ ስንገባ የሚይዘው የሚጨብጠው ጠፍቶታል


Re: አስደንጋጭ የዓብይ አህመድ ትእዛዝ: ከእንግዲህ ጁንታ እንዳትሉ ሕወሐት ነው ማለት ያለባችሁ
የዓብይ መልእክት ሲተነተን
የነውረኞች ማህበር የማሳሰቢያ መግለጫ
በትግራይ ህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈጸመውና በማስፈጸም ላይ ያለው ህገ ወጡ የተቀረው ኢትዮጵያ መንግስት የመጨረሻ ያለውን መግለጫ አውጥቷል::
በማሳሰቢያ ስም የወጣ በውስጡ የሽንፈት መልዕክት በደንብ ያረጋገጠ ሆኖ የሚከተሉትን ነጥቦች አካቶ ይዟል::
እነዚህም:-
1. ለዘር ማጥፋት ወንጀል ማስፋፊያነት 'የክልሉ ተወላጆች' በማለት ለይቶ ወረራውንና የዘር ማጥፋት ወንጀሎችን ሰው በመሆናቸው የተቃወሙ; እርምጃ እንዲወሰድ የተጉና በመትጋት ላይ ያሉ ወገኖችን ለመነጠል ጥሯል::
2. 'አለቀ'; 'ተጠናቀቀ' - - ወዘተ ተብሎ የተደሶከረው ጦርነት እንዳላለቀ በግልጽ ሰሚ የተቀረው ኢትዮጵያ ህዝብ ካለ አረጋግጧል::
3. 'ተዋጊዎች' በማለት የትግራይ መከላከያ ኀይልን ለማሳነስ ቢጥርም ቅሉ በተጨባጭ የሀገራትን መካናይዝድ ጦሮች የሚመክትና የመከተ - ከመከላከል ወደ ማጥቃት የተሻገረ ምርጥ የትግራይ ህዝብ ደጀን ኀይል መኖሩ ተረጋግጧል::
3. አጀንዳ በጠፋ ቁጥር - ሽንፈታቸውን ለመሸፈን ከ70 ጊዜ በላይ 'ደመሰስናቸው'; 'ያዝናቸው'; 'አጠፋናቸው' የተባሉ መሪዎቻችን እጅ እንዲሰጡ ተጠይቋል:: ደግነቱ እጅ የሚያሰጡ እንጂ እጅ የሚሰጡ መሪዎች የሉንም:: በነውረኞች የደነቆረው ህዝብ ለምን? ብሎ አለመጠየቁ እንጂ የነውረኞች ጉድ ማለቂያ የለውም::
4. 'ወገናቸውን እንዲታደጉ' የሚል አደገኛና መርዘኛ መልዕክት ተገልጿል:: የትግራይ መከላከያ ኀይል ህዝቡን እንዴት እንደሚጠብቅ; ህዝብ እንዳይጎዳ አንዳች ሳይተኩስ ከተማዎችን ለቆ እንደወጣ ጠላቶቻችን እንኳ የማይስቱት ጥሬ ሃቅ ነውና ከዚህ በላይ ያልተፈጸመ ግፍና መከራ ኖሮ ነው? ወራሪዎች የፈጸሙትን ከቃላት በላይ የሆነ ግፍና መከራ ከመደጋገም ውጭ ያላደረጉት - ያልፈጸሙት - ያላጠፋት ነገር የለምና ማስፈራሪያው ሲቪል የትግራይን ህዝብ እንደመያዧነት ለመጠቀም ዘር አጥፊዎች መንግስታት መወሰናቸውን ያመላክታል::
የአጋንንት መነሃሪያ የሆነው የአማራ ልዮ ኀይል; ሚሊሻና ታጣቂ በአለም ታይቶ የማይታወቅ ትልቅ የዘር ማጥፋት ወንጀልን ከመፈጸም ባሻገር; በደቦ ከማውራት የዘለለ በደቦ የመስራት ስብዕና የሌለው ወራዳው በባዶ እግሩ ከመሄድ ባሻገር ባዶ ዕሴት; ባዶ ስብዕናና ቆሻሻ ስነ ምግባር ያለው በደቦ ሴቶችን የሚደፍር; በደቦ ራሳቸውን መከላከል የማይችሉ ህጻናት; አዛውንትና ህመምተኞችን የሚጨፈጭፍ ኀይል ከዚህ የበለጠ ምን ሊሰራ ነው? የኤርትራ አራዊት ከፈጸመውና በመፈጸም ላይ ካለው ጭፍጨፋ; ዘረፋ; ውድመትና ደፈራ በላይ ምን ሊያደርግ? የተቀረው ኢትዮጵያ መከላከያና ፌዴራል ፖሊስ ከወራሪነት በላይ ምን ሊያደርግ ነው?
በአለም በታሪክ ታይተዋል የሚባሉ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች; የጦር ወንጀሎች; የወራሪዎች ተግባራት; የአራዊት ምግባራት በሙሉ በትግራይ ህዝብ ላይ ተፈጽሟል:: በመፈጸምም ላይ ይገኛል::
5. ማሳሰቢያው ማለቂያ ካልነበረው የ72 ሰአታት ማስጠንቀቂያ ወደ አንድ ሳምንት አድጓል::
6. ከ'ጁንታ' ወደ ህ.ወ.ሓ.ት ተለውጧል::
ከዚህ ሁሉ በላይ ለምን በዚ ሰአት? ምን አዲስ ነገር ተገኘ? ለምን? ሰቆጣና ዋግ ኸምራ ያለው ለምን ሊሸፈን ተሞከረ?
በተጨባጭ ትግሉ ገና ያልተጠናቀቀ ቢሆንም የትግራይ ህዝብ - ህዝባዊ ትግል ጠላቶቻችንን በስነ ልቦና; በሞራል; በዲፕሎማሲ; በሚዲያ; በጦር ሜዳ - - - ከሁሉ በላይ በሃሳብና የተግባር ልዕልና በልጦ ትግሉን በማስፋፋትና በማጠናከር ላይ ይገኛል::
ትግራይ ትስዕር!
ትግራይ ትዕወት!
(By Ezana Oscar)
የነውረኞች ማህበር የማሳሰቢያ መግለጫ
በትግራይ ህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈጸመውና በማስፈጸም ላይ ያለው ህገ ወጡ የተቀረው ኢትዮጵያ መንግስት የመጨረሻ ያለውን መግለጫ አውጥቷል::
በማሳሰቢያ ስም የወጣ በውስጡ የሽንፈት መልዕክት በደንብ ያረጋገጠ ሆኖ የሚከተሉትን ነጥቦች አካቶ ይዟል::
እነዚህም:-
1. ለዘር ማጥፋት ወንጀል ማስፋፊያነት 'የክልሉ ተወላጆች' በማለት ለይቶ ወረራውንና የዘር ማጥፋት ወንጀሎችን ሰው በመሆናቸው የተቃወሙ; እርምጃ እንዲወሰድ የተጉና በመትጋት ላይ ያሉ ወገኖችን ለመነጠል ጥሯል::
2. 'አለቀ'; 'ተጠናቀቀ' - - ወዘተ ተብሎ የተደሶከረው ጦርነት እንዳላለቀ በግልጽ ሰሚ የተቀረው ኢትዮጵያ ህዝብ ካለ አረጋግጧል::
3. 'ተዋጊዎች' በማለት የትግራይ መከላከያ ኀይልን ለማሳነስ ቢጥርም ቅሉ በተጨባጭ የሀገራትን መካናይዝድ ጦሮች የሚመክትና የመከተ - ከመከላከል ወደ ማጥቃት የተሻገረ ምርጥ የትግራይ ህዝብ ደጀን ኀይል መኖሩ ተረጋግጧል::
3. አጀንዳ በጠፋ ቁጥር - ሽንፈታቸውን ለመሸፈን ከ70 ጊዜ በላይ 'ደመሰስናቸው'; 'ያዝናቸው'; 'አጠፋናቸው' የተባሉ መሪዎቻችን እጅ እንዲሰጡ ተጠይቋል:: ደግነቱ እጅ የሚያሰጡ እንጂ እጅ የሚሰጡ መሪዎች የሉንም:: በነውረኞች የደነቆረው ህዝብ ለምን? ብሎ አለመጠየቁ እንጂ የነውረኞች ጉድ ማለቂያ የለውም::
4. 'ወገናቸውን እንዲታደጉ' የሚል አደገኛና መርዘኛ መልዕክት ተገልጿል:: የትግራይ መከላከያ ኀይል ህዝቡን እንዴት እንደሚጠብቅ; ህዝብ እንዳይጎዳ አንዳች ሳይተኩስ ከተማዎችን ለቆ እንደወጣ ጠላቶቻችን እንኳ የማይስቱት ጥሬ ሃቅ ነውና ከዚህ በላይ ያልተፈጸመ ግፍና መከራ ኖሮ ነው? ወራሪዎች የፈጸሙትን ከቃላት በላይ የሆነ ግፍና መከራ ከመደጋገም ውጭ ያላደረጉት - ያልፈጸሙት - ያላጠፋት ነገር የለምና ማስፈራሪያው ሲቪል የትግራይን ህዝብ እንደመያዧነት ለመጠቀም ዘር አጥፊዎች መንግስታት መወሰናቸውን ያመላክታል::
የአጋንንት መነሃሪያ የሆነው የአማራ ልዮ ኀይል; ሚሊሻና ታጣቂ በአለም ታይቶ የማይታወቅ ትልቅ የዘር ማጥፋት ወንጀልን ከመፈጸም ባሻገር; በደቦ ከማውራት የዘለለ በደቦ የመስራት ስብዕና የሌለው ወራዳው በባዶ እግሩ ከመሄድ ባሻገር ባዶ ዕሴት; ባዶ ስብዕናና ቆሻሻ ስነ ምግባር ያለው በደቦ ሴቶችን የሚደፍር; በደቦ ራሳቸውን መከላከል የማይችሉ ህጻናት; አዛውንትና ህመምተኞችን የሚጨፈጭፍ ኀይል ከዚህ የበለጠ ምን ሊሰራ ነው? የኤርትራ አራዊት ከፈጸመውና በመፈጸም ላይ ካለው ጭፍጨፋ; ዘረፋ; ውድመትና ደፈራ በላይ ምን ሊያደርግ? የተቀረው ኢትዮጵያ መከላከያና ፌዴራል ፖሊስ ከወራሪነት በላይ ምን ሊያደርግ ነው?
በአለም በታሪክ ታይተዋል የሚባሉ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች; የጦር ወንጀሎች; የወራሪዎች ተግባራት; የአራዊት ምግባራት በሙሉ በትግራይ ህዝብ ላይ ተፈጽሟል:: በመፈጸምም ላይ ይገኛል::
5. ማሳሰቢያው ማለቂያ ካልነበረው የ72 ሰአታት ማስጠንቀቂያ ወደ አንድ ሳምንት አድጓል::
6. ከ'ጁንታ' ወደ ህ.ወ.ሓ.ት ተለውጧል::
ከዚህ ሁሉ በላይ ለምን በዚ ሰአት? ምን አዲስ ነገር ተገኘ? ለምን? ሰቆጣና ዋግ ኸምራ ያለው ለምን ሊሸፈን ተሞከረ?
በተጨባጭ ትግሉ ገና ያልተጠናቀቀ ቢሆንም የትግራይ ህዝብ - ህዝባዊ ትግል ጠላቶቻችንን በስነ ልቦና; በሞራል; በዲፕሎማሲ; በሚዲያ; በጦር ሜዳ - - - ከሁሉ በላይ በሃሳብና የተግባር ልዕልና በልጦ ትግሉን በማስፋፋትና በማጠናከር ላይ ይገኛል::
ትግራይ ትስዕር!
ትግራይ ትዕወት!
(By Ezana Oscar)