Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42497
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

አቢይ አህመድ የአሜሪካና የግብጽን ግፊት ባሸናፊነት ለመወጣት ከፈለገ ለኢትዮጵያ ዲያስፖራ ድርብ ዜግነት መደንገግ አለበት

Post by Horus » 13 Mar 2021, 00:36

ከ7 እስከ 10 ሚሊዮን የሚገመተው የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አንድ ራሱን የቻለ አገር ሊሆን የሚችል ሃይልና የኢኮኖሚ ብቃት ያለው ሕዝብ እይሆነ ነው ።

አሜሪካ በተመድ የደረሰበትን አሳፋሪ ሽንፈት እርዳታ በማቆም ኢትዮጵያን ሊቀጣ እየሞከረ ነው ።

ሃቁ ግን የኢትዮጵያ ዲያስፖራ በአመት ከ6 ቢሊዮን ዶላር በላይ ነው ወደ ኢትዮጵያ የሚያስገባው የኢኮኖሚ ሃይል ።

አሜርካ ያቆመውን እርዳታ ዲያስፖራ በአንድ ወር የሚሸፍነው ነው። ነገር ግን የአቢይ ኢሃደግ ወለድ መንግስት አሁንም ከዎያኔ ህገመንግስት የጎሳ ማነቆ ሊላቀቅ አልቻለም ።

አቢይ በዘላቂነት ኢትዮጵያን ሊመራና ሊሳድግ ሃሳብ ካለው የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ድርብ ዜግነት አግኝቶ ባገሪቱ ህይወት ሙሉ ተካፍሎ እንዲኖረው የግድ ይላል።

አሚሪካ ያንድ ያልገባው ነገር አለ ። አምባ ገነን ሃያል ስለሆነ ይህም ኢትዮጵያ ታዳጊ አገር ለመሆን ወስናለች ማለት ከአሜሪካ ምጽዋት ነጻ ለመሆን ወስናለች ማለት ነው። ይህን እንኳ አልገባቸውም እነ ብሊንከን።

ወደፊትም ችግሩ የሚኖረው እነ አቢይና እኔ ብልጽኛ ጋር ነው። የዎያኔ ትግሬን ፍልስፍና ሙሉ በሙሉ ሳያፈርሱ ወደ ፊት ሊገሰግሱ መሞከር በታሰረ ፈረስ እንደ መጋለብ ነው።

አቢይ አህመድ የኢትዮጵያ ዲያስፖራን ሙሉ ኢትዮጲያዊነት ባስቸኳይ ተቀበል ፣ ግብጽና ደጋፊዎችዋን በድል አድራጊነት ለመዋጋት !!


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13196
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: አቢይ አህመድ የአሜሪካና የግብጽን ግፊት ባሸናፊነት ለመወጣት ከፈለገ ለኢትዮጵያ ዲያስፖራ ድርብ ዜግነት መደንገግ አለበት

Post by DefendTheTruth » 13 Mar 2021, 05:16

Horus wrote:
13 Mar 2021, 00:36
ከ7 እስከ 10 ሚሊዮን የሚገመተው የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አንድ ራሱን የቻለ አገር ሊሆን የሚችል ሃይልና የኢኮኖሚ ብቃት ያለው ሕዝብ እይሆነ ነው ።

አሜሪካ በተመድ የደረሰበትን አሳፋሪ ሽንፈት እርዳታ በማቆም ኢትዮጵያን ሊቀጣ እየሞከረ ነው ።

ሃቁ ግን የኢትዮጵያ ዲያስፖራ በአመት ከ6 ቢሊዮን ዶላር በላይ ነው ወደ ኢትዮጵያ የሚያስገባው የኢኮኖሚ ሃይል ።

አሜርካ ያቆመውን እርዳታ ዲያስፖራ በአንድ ወር የሚሸፍነው ነው። ነገር ግን የአቢይ ኢሃደግ ወለድ መንግስት አሁንም ከዎያኔ ህገመንግስት የጎሳ ማነቆ ሊላቀቅ አልቻለም ።

አቢይ በዘላቂነት ኢትዮጵያን ሊመራና ሊሳድግ ሃሳብ ካለው የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ድርብ ዜግነት አግኝቶ ባገሪቱ ህይወት ሙሉ ተካፍሎ እንዲኖረው የግድ ይላል።

አሚሪካ ያንድ ያልገባው ነገር አለ ። አምባ ገነን ሃያል ስለሆነ ይህም ኢትዮጵያ ታዳጊ አገር ለመሆን ወስናለች ማለት ከአሜሪካ ምጽዋት ነጻ ለመሆን ወስናለች ማለት ነው። ይህን እንኳ አልገባቸውም እነ ብሊንከን።

ወደፊትም ችግሩ የሚኖረው እነ አቢይና እኔ ብልጽኛ ጋር ነው። የዎያኔ ትግሬን ፍልስፍና ሙሉ በሙሉ ሳያፈርሱ ወደ ፊት ሊገሰግሱ መሞከር በታሰረ ፈረስ እንደ መጋለብ ነው።

አቢይ አህመድ የኢትዮጵያ ዲያስፖራን ሙሉ ኢትዮጲያዊነት ባስቸኳይ ተቀበል ፣ ግብጽና ደጋፊዎችዋን በድል አድራጊነት ለመዋጋት !!
Horse,

አንድ ነገር ትዝ አለኝ፣ እሱም እንድህ ነዉ፣

"አሰብ አትለወጥም አትሸጥም አትቀየርም !"
"ምጽዋ አትለወጥም አትሸጥም አትቀየርም !"
"ኤርትራ አትለወጥም አትሸጥም አትቀየርም !"

የምሉ መፈክሮች በደርግ ግዜ ነበሩ ይባላል። ታድያ አንድ ቀን ይህን የሰማ ጉራጌ፣ አረ ተዉ፣ ገንዘብ ከአመጣች ለምን አትለወጥም፣ አትሸጥም? ብሎ መለሰ ይባላል።

So, like the saying "The Apple Doesn't Fall Far From The Tree" dictates you, as someone who is claiming permanently about being a Guraghe, came back to demanding about your bargaining means while the country is waging a struggle to safeguard its own sovereignty and the liberty of its citizens for your double citizenship?

In my school of thought, you are no more better than the traitors who are ready to sell Ethiopia to fulfill their group or individual wishes at the cost of their own country.

I will never imagine of myself demanding the fate of the country of over 100 millions to be somehow dependent on the personal ambitions or wishies of the few. Never!

Horus
Senior Member+
Posts: 42497
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቢይ አህመድ የአሜሪካና የግብጽን ግፊት ባሸናፊነት ለመወጣት ከፈለገ ለኢትዮጵያ ዲያስፖራ ድርብ ዜግነት መደንገግ አለበት

Post by Horus » 13 Mar 2021, 05:28

DefendTheTruth wrote:
13 Mar 2021, 05:16
Horus wrote:
13 Mar 2021, 00:36
ከ7 እስከ 10 ሚሊዮን የሚገመተው የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አንድ ራሱን የቻለ አገር ሊሆን የሚችል ሃይልና የኢኮኖሚ ብቃት ያለው ሕዝብ እይሆነ ነው ።

አሜሪካ በተመድ የደረሰበትን አሳፋሪ ሽንፈት እርዳታ በማቆም ኢትዮጵያን ሊቀጣ እየሞከረ ነው ።

ሃቁ ግን የኢትዮጵያ ዲያስፖራ በአመት ከ6 ቢሊዮን ዶላር በላይ ነው ወደ ኢትዮጵያ የሚያስገባው የኢኮኖሚ ሃይል ።

አሜርካ ያቆመውን እርዳታ ዲያስፖራ በአንድ ወር የሚሸፍነው ነው። ነገር ግን የአቢይ ኢሃደግ ወለድ መንግስት አሁንም ከዎያኔ ህገመንግስት የጎሳ ማነቆ ሊላቀቅ አልቻለም ።

አቢይ በዘላቂነት ኢትዮጵያን ሊመራና ሊሳድግ ሃሳብ ካለው የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ድርብ ዜግነት አግኝቶ ባገሪቱ ህይወት ሙሉ ተካፍሎ እንዲኖረው የግድ ይላል።

አሚሪካ ያንድ ያልገባው ነገር አለ ። አምባ ገነን ሃያል ስለሆነ ይህም ኢትዮጵያ ታዳጊ አገር ለመሆን ወስናለች ማለት ከአሜሪካ ምጽዋት ነጻ ለመሆን ወስናለች ማለት ነው። ይህን እንኳ አልገባቸውም እነ ብሊንከን።

ወደፊትም ችግሩ የሚኖረው እነ አቢይና እኔ ብልጽኛ ጋር ነው። የዎያኔ ትግሬን ፍልስፍና ሙሉ በሙሉ ሳያፈርሱ ወደ ፊት ሊገሰግሱ መሞከር በታሰረ ፈረስ እንደ መጋለብ ነው።

አቢይ አህመድ የኢትዮጵያ ዲያስፖራን ሙሉ ኢትዮጲያዊነት ባስቸኳይ ተቀበል ፣ ግብጽና ደጋፊዎችዋን በድል አድራጊነት ለመዋጋት !!
Horse,

አንድ ነገር ትዝ አለኝ፣ እሱም እንድህ ነዉ፣

"አሰብ አትለወጥም አትሸጥም አትቀየርም !"
"ምጽዋ አትለወጥም አትሸጥም አትቀየርም !"
"ኤርትራ አትለወጥም አትሸጥም አትቀየርም !"

የምሉ መፈክሮች በደርግ ግዜ ነበሩ ይባላል። ታድያ አንድ ቀን ይህን የሰማ ጉራጌ፣ አረ ተዉ፣ ገንዘብ ከአመጣች ለምን አትለወጥም፣ አትሸጥም? ብሎ መለሰ ይባላል።

So, like the saying "The Apple Doesn't Fall Far From The Tree" dictates you, as someone who is claiming permanently about being a Guraghe, came back to demanding about your bargaining means while the country is waging a struggle to safeguard its own sovereignty and the liberty of its citizens for your double citizenship?

In my school of thought, you are no more better than the traitors who are ready to sell Ethiopia to fulfill their group or individual wishes at the cost of their own country.

I will never imagine of myself demanding the fate of the country of over 100 millions to be somehow dependent on the personal ambitions or wishies of the few. Never!
አንተ ፋንዲያ ዎያኔ ያንተ ልጆችኮ የምቱት ሞተው፣ የፈሩት ቃሊቲ ተሸክፈው የቀሩት እንደ ጃርት ዋሻ ውስጥ ተረስተዋል !! ቆሻሻ ዎያኔ !

Post Reply