Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42481
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

በደብረ ዘይት የመሸገው ብልጽግና ተብዬ ኦነግ ሸኔ ኢዜማን እየገደለ ነው

Post by Horus » 18 Feb 2021, 00:59

ደብረ ዘይት በመሰረቱ በኦነግ ሸኔ ቁጥጥር ስር ያለና የቢሾፍቱ ብልጽግና ራሱ ፖሊስና ሌላም የኦነግ ሽኔ ሴል (ህዋስ) ለመሆኑ ምንም ጥርጥር ሊኖር አይችልም ። ስለዚህ ያቢይ መንግስት ቢሾፍቱን ሙሉ በሙሉ ካላጸዳ አዲስ አበባ ጭምር የግድያና የጦር አውድማ ትሆናልቸ። አቢይ የቢሾፍቱ ኦሮሞ ቴረሪስቶችን ካላጸዳ ኢትዮጵያዊያን አገርና አለም አቀፍ ዘመቻ ማንሳት አለባችለው ።