Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tarik
Senior Member+
Posts: 37122
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

FACT: Halafi & Thomas & Yabaalo & Aziza Live In Z West But Want Poor Tigray Kids 2 Die 4 Them!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 15 Feb 2021, 22:56

THAT WON'T HAPPEN ANYMORE!!! U AND U KIDS AND FAMILY GO AND FIGHT AND DIE FIRST!!! :lol: :mrgreen:

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: FACT: Halafi & Thomas & Yabaalo & Aziza Live In Z West But Want Poor Tigray Kids 2 Die 4 Them!!! WEEY GUUD !!!

Post by Ethoash » 16 Feb 2021, 08:12

tarik ተረት ተረት። አቶ

እኔና አንተ በደንብ እንተዋወቃለን የ ዛን ግዜ ዜሮ ሪፕላይ ብዬ አበሽቅ ህ ነበር ። ማንም ቁምነገር ብሎ ያንተን ጎታታ አስተሳስብ አያነብም ነበር ። ዛሬ ግን ሁሉም ተረት ተረት ሲሉህ ፎረሙን ስታንቀጠቅጠው ሳይ ለሁሉም ግዜ አለው ብዬ አረፍኩት።

አሁን ላልከው እነቶማስ እና ሌሎቹ የነሱ ልጆች አሜሪካ ተቀምጠው የድሀን ልጅ ጦርነት ይልካሉ ስትል የራስ ህን እያወራህ መስለኝ። አንደኛ ይህ አባባል የሚስራው ትግሬዎች ኢትዬዽያን እና ኤርትራን ቢወሩ ነበር። አሁን ግን ትግሬዎች በጠራራ ፅሐይ እንዳይታረዱ የመከላከል ጦርነት ነው የሚያረጉት። ያለዛስ ምን ትመክራቸዋለህ በባርነት ይኑሩ ነው የምትለው።

እንደውም የአንተ አባባል ለአማሮችና ለኤርትራኖች ነው የሚስራው ። እነሱ ልጆች ውጭ ተቀምጠው ። ትግሬዎችን ለመውጋት ሄዱ ። የመለስ ሕገመንግስት አንቀፅ ፫፱ እኮ ይህንን አይነቱን ጦርነት ለማቆም ነበር የተደነገገው። አማሮች ግን አሁን ይህንኑ ሕግ ተጠቅመው ትግሬዎች ይገንጠሉ ይሉናል ። እሺ መጀመሪያ ማውቅ መተዋወቅ መጀመሪ በአንቀፅ ፫፱ ማመን ያስፈልጋል ትግሬዎችን በዚህ ሕግ ለማስወጣት። በዚህ ላይ አንቀፅ ፫፱ ያለው ትግሬዎች ከፈለጉ ይገነጠላሉ አለ እንጂ አማሮች ከፈለጉ ትግሬዎችን ይገነጥላሉ አላለም ብቻ ለነገሩ አማራ ራሱ የሚገነጠልበት ግዜ ሩቅ አይደለም ኤርትራም ክትፎ የምት ሆንበት ግዜም እንዲሁ።

tarik
Senior Member+
Posts: 37122
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

Re: FACT: Halafi & Thomas & Yabaalo & Aziza Live In Z West But Want Poor Tigray Kids 2 Die 4 Them!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 16 Feb 2021, 08:24

Ethoash wrote:
16 Feb 2021, 08:12
tarik ተረት ተረት። አቶ

እኔና አንተ በደንብ እንተዋወቃለን የ ዛን ግዜ ዜሮ ሪፕላይ ብዬ አበሽቅ ህ ነበር ። ማንም ቁምነገር ብሎ ያንተን ጎታታ አስተሳስብ አያነብም ነበር ። ዛሬ ግን ሁሉም ተረት ተረት ሲሉህ ፎረሙን ስታንቀጠቅጠው ሳይ ለሁሉም ግዜ አለው ብዬ አረፍኩት።

አሁን ላልከው እነቶማስ እና ሌሎቹ የነሱ ልጆች አሜሪካ ተቀምጠው የድሀን ልጅ ጦርነት ይልካሉ ስትል የራስ ህን እያወራህ መስለኝ። አንደኛ ይህ አባባል የሚስራው ትግሬዎች ኢትዬዽያን እና ኤርትራን ቢወሩ ነበር። አሁን ግን ትግሬዎች በጠራራ ፅሐይ እንዳይታረዱ የመከላከል ጦርነት ነው የሚያረጉት። ያለዛስ ምን ትመክራቸዋለህ በባርነት ይኑሩ ነው የምትለው።

እንደውም የአንተ አባባል ለአማሮችና ለኤርትራኖች ነው የሚስራው ። እነሱ ልጆች ውጭ ተቀምጠው ። ትግሬዎችን ለመውጋት ሄዱ ። የመለስ ሕገመንግስት አንቀፅ ፫፱ እኮ ይህንን አይነቱን ጦርነት ለማቆም ነበር የተደነገገው። አማሮች ግን አሁን ይህንኑ ሕግ ተጠቅመው ትግሬዎች ይገንጠሉ ይሉናል ። እሺ መጀመሪያ ማውቅ መተዋወቅ መጀመሪ በአንቀፅ ፫፱ ማመን ያስፈልጋል ትግሬዎችን በዚህ ሕግ ለማስወጣት። በዚህ ላይ አንቀፅ ፫፱ ያለው ትግሬዎች ከፈለጉ ይገነጠላሉ አለ እንጂ አማሮች ከፈለጉ ትግሬዎችን ይገነጥላሉ አላለም ብቻ ለነገሩ አማራ ራሱ የሚገነጠልበት ግዜ ሩቅ አይደለም ኤርትራም ክትፎ የምት ሆንበት ግዜም እንዲሁ።
. I know u can speak and understand agaminya, so listen 2 z only honest person in all of ur cursed-land-tigray. Mr. araya is z only decent agame so far. Listen and learn duqeeeetam agame ethoash aka with so many names :lol:

Post Reply