Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Fiyameta
Senior Member+
Posts: 21474
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

QUOTE OF THE YEAR!

Post by Fiyameta » 14 Feb 2021, 14:19

መርካቶ ውስጥ ሲሰርቅ የተገኘን ሌባ፡ ሰዎች "ሌባ ያዙት!" እያሉ ሲያባርሩት... ብልጡ ሌባ አብሮ "ሌባ ያዙት!" ብሎ በመጮህ ትኩረቱን ወደ ሌሎች አድርጎ ለማምለጥ ሞከረ። ወያኔም እንደ ሌባው በማይካድራና በየሰሜን እዝ መከላከያ ሰራዊት ላይ ያደረሰውን ጥቃትና የሰራውን ወንጀል ለመሸፈን ሻእቢያን "ያዙት!" እያለ እያስጮኸ ነው። (EndBek)
📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌

Fiyameta
Senior Member+
Posts: 21474
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: QUOTE OF THE YEAR!

Post by Fiyameta » 14 Feb 2021, 15:41

:idea: :idea: :idea: :idea:

Post Reply