Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

ሁሉም ፓርቲዎች በሁሉም ቦታ ያለምንም ገደብ የራሳቸውን እጩ ማቅረብ እና መወዳደር አለባቸ፣፣ እንደዛ ሲሆን ከአንድ የዘር ክልል እስተዳደር ወደ ጥምር መንግስት አስተዳደር እንገባለን፣፣ ይህን

Post by kibramlak » 14 Feb 2021, 07:40

ሁሉም ፓርቲዎች በሁሉም ቦታ ያለምንም ገደብ የራሳቸውን እጩ ማቅረብ እና መወዳደር አለባቸ፣፣ እንደዛ ሲሆን ከአንድ የዘር ክልል እስተዳደር ወደ ጥምር መንግስት አስተዳደር እንገባለን፣፣ ይህን ማድረግ ደግሞ አሁንም ያለው ስርአት (እንደ ህግ ማለቴ ነው) የሚከለክል አይመስለኝም፣፣