በቅርብ ጊዜ እንደ ሰማሁት ኣንድ ትልቅ ቤተ-ሰብ ( ጎሳ እንበለው! ) ወደ ኣጥባራ የሚገኘው እስር ቤት ሄዶ ፡ እንደ የጁንታ ደጋፊዎች በመርየት ተንከባልሎ ( ኣጭበርብሮ እንደ ማለት ነው ! ) የታሰረ የጎሳውን ልጅ ልያስፈታ ቻለ !!
ኣንድ ነገሩን ያበረገገው ሱዳናዊ " ነገ የዑመር ኣል-በሺር ጎሳ ዘዴውን ተጠቅሞ ሰውየውን ከህግ እንደሚያመልጥ ቢያደር " ምን ይደረጋል ብሎ የጥያቄ ምልክት ኣሰቀመጠ !!!
በኢትዮጵያም በተመሳሳይ በመንግስትና ሎካል ባለ ስልጣኖች ጫና ኢያደረጉና " እገሌን ፍቱልን ፡ እገሌ ሊታሰር ኣይገባም ፡ እገሌ ከሌሎች ዜጎች የበለጠ ነው ፡ .... " የሚሉ መፈክሮች እያነሱ የታሰሩት ሰዎችን - ከህግ ውጭ - ልያስለቅቁ የሚፈልጉ የፖለቲካ ጎሳዎች ኣሉ ። ምን ይደረግ ?
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00