በአሜሪካ እያቆጠቆጠ ያለው የፋሺዝም አደጋ የሬፓብሊካን ፓርቲን ያሜሪካ ፋሺሽት ፓርቲ ለማድረግ እየሰሩ ነው።
ባሁን ወቅት ያሜሪካ ዴሞክራታዊ ሕዝብ በፋሺስቶቹ ላይ ትልቅ ጫና እያደረገ ነው ።
የሬብሊኩ ፓርቲ ለሁለት ሊሰነጠቅ ይችላል ።
አሁን ፋሺሽቶቹ የውስጥ ችግራቸውን ወደ ውጭ በማስወጣት ችግራቸውን ዳይቨርት ለማድረግ እየጣሩ ነው ።
አንዱ ዘዴያቸው ባለም ላይ የቀውስ ቦታዎች መፍጠር ነው ።
ከነዚህ አንዱ የአፍሪካ ቀንድ ነው ።
ዴሞክራቶች የራሳቸው የኮቪድና የኢኮኖሚ ውድቀት ሳይፈቱ በዎያኔ ሎቢ የተገዙ ዉሻ ሬፓብሊካኖች ሽር ጉድ እያሉ ሰልሆነ ያበሻ ዘር ተነሳል !!
እርግጥ ብልጽግ ና የሚባሉ የዘር ጥርቃሞ ያለውን ያለም ሁኔት ላይገባቸው ይችላል ።
ግን በእውቀትና ሃብት የታጨቀው አለም አቀፍ የኢትዮጵያ ዘር በንቃት መነሻ ግዜ ነው !!!