አባዱላ ገመዳ በቦርድ ሰብሳቢነት፣ ተወልደ ገብረማርያም በዋና ስራ አስፈፃሚነት የሚመሩት "የኢትዮጵያ" አየር መንገድ የሙስና እና የዘረፋ ጉድ ተጋለጠ!!
➊ በፌድራል መንግስት የሚተዳደረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የባንክ አካውንቱን ከፌድራል ተቋማት ከሆኑት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በመዝጋት የገንዝስብ እንቅስቃሴው ሙሉ በሙሉ ወደ ኦሮምያ ህብረት ባንክ ማዞሩ ተጋለጠ!!
➋ ኢሳት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ ያለው የሙስና ቅሌት ማጋለጡን እንዲያቆም "የአፍ መዝግያ" የ10 ሚልዮን ብር ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ቃል እንደተገባለት በቀድሞ ባልደረቦቹ ተጋለጠ!!
Please wait, video is loading...