Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11588
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"የአማራ ልዩሃይል ከምዕራብ እና ደቡብ ትግራይም ባስቸኳይ እንዲወጡ አቅጣጫ አስቀምጠናል" ዶ/ር ሙሉ ነጋ

Post by sarcasm » 30 Jan 2021, 12:03

መቼ ?
Please wait, video is loading...
#መራር_እውነት!!!

የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር ዶ/ር ሙሉ ነጋ አባገዳዎች ለትግራይ ህዝብ መድረሳቸው በማመስገን ከአማራ ክልልም እገዛ እንጂ የመሬት ጥያቄ በዚህ ሰአት አንጠብቅም ከምዕራብ እና ደቡብ ትግራይም የአማራ ልዩሃይል ባስቸኳይ እንዲወጡ አቅጣጫ አስቀምጠናል ብለዋል።
ምንጭ -ትግራይ ቲቪ

Abere
Senior Member
Posts: 15321
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "የአማራ ልዩሃይል ከምዕራብ እና ደቡብ ትግራይም ባስቸኳይ እንዲወጡ አቅጣጫ አስቀምጠናል" ዶ/ር ሙሉ ነጋ

Post by Abere » 30 Jan 2021, 12:25

Tell him, ወልቃይት : ራያ እና ሁመራ ወደ ትግራይ ከሚሄዱ ትግራይ ወደ አማራ በዞን ደረጃ ብትመጣ ይቀላል። ሙሉ ነጋ አፍንጫውን ቢልስ ይቀለዋል ወልቃይት: ራያ እና ሁመራ ከመመኘት። ብአደን ሳይሆን ጨብጦ ያስመለሰውን ዐርበኛ ፋኖ መሳፍንትን ያማክረው# የጅቦች ዘመን ያከተመ ይመስለኛል::


Post Reply