ልዩነቱ ያንዱ መሞት የሌላው ለሞት መዘጋጀት መሆኑ ብቻ ነው። የወያኔ ወታደሮች ቢያንስ 300ሺው ማለቁ ይታወቃል። ይህ ቀሚስ በውድ ዋጋ ገዘተው ያመለጡትን አይጨምርም። የሽመልስ ልዩ ሀይሎች ደግሞ ከ1.5 ሚሊየኑ ከግማሽ በላይ ኦነግን መቀላቀሉን ሲያወሩ አድማጭን የማይለዩት የኦነግ ደጋፊ ጓደኞቼ ነግረውኛል። አንዳንዶቹን እናንተ እንኩዋንስ መዋጋት ጥይት ማቀበል አትችሉም ተብለው ተመልሰዋል።
ታዲያ እነዚህ የከዱት ደግሞ ቀጣይ ሟች ናቸው። ልዩነቱ ቦታና ጊዜ ብቻ ነው።
ኦሮምያ ካላት ህጋዊ በጀት 65%ን ለልዩ ሃይል ስልጠና አውጥታለች።