Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

አማራና አማርኛን ማጥፋት ላሰቡ ጠፊዎች አድርሱልኝ

Post by Jirta » 30 Dec 2020, 15:46

አማራ ሞኝ በሰራው ገጀራ እና ቀስት ቀርቶ በዘመናዊ መሳሪያ አይጠፋም:: ምክኒያቱም:
1. አማርኛን ለማጥፋት የሚታገሉት ሁሉም በሚባል ደረጃ አማርኛ ተናጋሪዎች በአማርኛ የሚፅፉ ናቸው:: በቋንቋቸው እፍረው መሰለኝ
2. አማራን ለማጥፋት የማገድሉት ግማሽ አካላቸው አማራ ነው:: ይህም ደግሞ አንድም በትዳር ተጏዳኛቸው አንድም በሚኖሩበት የነፃነት ምድር:: ስለዚህ የሚገድሉት ግማሽ ራሳቸውን ነው::

እናም አማሪ ሲቆርጡት የሚለመልም እስር ሆኖ የሚበቅል ዛፍ ነው::