The ethno -fascists tried to paint EZEMA with Amhara brush for the longest. When that failed, they are now trying the Guraghe color if it glitters brighter. We will take EZEMA as credible more than any of the fascist parties at any day despite its shortcomings.
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ኢዜማ ስሙን በኢትዮጵያ የሸፈነ የጉራጌ የብሄር ድርጅት መሆኑን ታውቃላችሁ??? ካላወቃችሁ ይኸውላችሁ!!
When the election gets closer, EZEMA will be going out in full force to assert Ethiopian agenda that could possibly set it for a collusion course with the tribal parties that are "governing" the country. The campaign to tarnish the image is just warming up and testing the water to see which bad omen could stick. EZEMA has a huge chance to pick up seats in most of the urban areas including Addis. This makes the party a threat to most ethnic ideologues. I ain't surprised a bit!!
The ethno -fascists tried to paint EZEMA with Amhara brush for the longest. When that failed, they are now trying the Guraghe color if it glitters brighter. We will take EZEMA as credible more than any of the fascist parties at any day despite its shortcomings.
The ethno -fascists tried to paint EZEMA with Amhara brush for the longest. When that failed, they are now trying the Guraghe color if it glitters brighter. We will take EZEMA as credible more than any of the fascist parties at any day despite its shortcomings.
-
Sam Ebalalehu
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Re: ኢዜማ ስሙን በኢትዮጵያ የሸፈነ የጉራጌ የብሄር ድርጅት መሆኑን ታውቃላችሁ??? ካላወቃችሁ ይኸውላችሁ!!
The party politics is not necessarily defined by individuals ; it is defined by the party program.
This ethnic nonsense corrupted us.
This ethnic nonsense corrupted us.
Re: ኢዜማ ስሙን በኢትዮጵያ የሸፈነ የጉራጌ የብሄር ድርጅት መሆኑን ታውቃላችሁ??? ካላወቃችሁ ይኸውላችሁ!!
Snake, no one asked you to comment.eden wrote: ↑28 Dec 2020, 13:16Many of you made good points. Allow me to add new points here. I think we need to ask why EZEMA is unable or unwilling to attract more diverse individual leaders? Or why is it that not diverse elites are willing or able to join?
Question: Why is there barrier (for leaders with diverse ethnic backvround) to enter EZEMA leadership.
Is there barrier to entry due to folks that are inside EZEMA making it harder for new comers in order to resist diversity in its leadership?
Or
Is there barrier to entry due to ethnic based organizations, making it harder for folks to go join EZEMA, in order to weaken non ethnic based organizations.
Answer: The answer is in between. There is some attempt internally at EZEMA for hegemony and there is some attempt by outsiders to deny EZEMA diverse base. Hegemony is seen as good for mobilization and cohesion so EZEMA may see it beneficial. Ethnic based organizations may see EZEMA as a threat so they may tarnish EZEMA to make it unattractive choice for their ethnic base.
-
EwnetYashenifal
- Member
- Posts: 1701
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
Re: ኢዜማ ስሙን በኢትዮጵያ የሸፈነ የጉራጌ የብሄር ድርጅት መሆኑን ታውቃላችሁ??? ካላወቃችሁ ይኸውላችሁ!!
_________________________________________________________________________________________________________________________________Gallo wrote: ↑28 Dec 2020, 12:53ምን በወጣኝ ነው የጉራጌ የብሄር ድርጅት ውስጥ ገብቸ የእነሱ የገንዘብ ምንጭ የምሆነው፡፡ እንደምታየው ስልጣኑን እንደሆነ ሙሉ በሙሉ በግራጌዎች የተያዘ ነው!EwnetYashenifal wrote: ↑28 Dec 2020, 12:45ጋሎ፥ አሁን ለመሆኑ አንተ የጠቀስካቸው ሰዎች እውነት ብሔርተኞች ናቸው ብለህ ታስባለህ? የጉራጌኛ ቋንቋ እንኳን መናገር የሚችሉ አይመስለኝም። እስቲ ወንድ ከሆንክ፥ አባል ልሁን ስላቸው፥ ጉራጌ ካልሆንክ አናስገባህም አሉኝ ብለህ በማስረጃ ንገረን
ጋሎ፥ ይሄ ነው እኮ ችግሩ፤ ጉራጌ ያለበት ድርጅት አልገባም ካልክ፤ ብሔርተኛው አንተ ነህ እንጂ፥ ኢዜማ አይደለም።
Re: ኢዜማ ስሙን በኢትዮጵያ የሸፈነ የጉራጌ የብሄር ድርጅት መሆኑን ታውቃላችሁ??? ካላወቃችሁ ይኸውላችሁ!!
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሁለተኛ ላይመለስ ተልውጧል።
የዚህ ፎረም ወረኛ ባንዳዎች ስለ ኢዜማ መለፋደድ መጀመራቸው የፍጻሚያቸው ማብሰሪያ ነው።
አው አሁን ተራው የዜጎች ዘመን ነው።
ባንዳ ኢትዮጵያ ጠል ሁላ ሳይዎድ በግድ ስለነኢዜማዎች እንዲያወራ ተደርጓል።
ያ የገማ፣ ያ ቆሻሻ የጎሳ ሃኬት እንደ ጉም እየበነነ በፍጥነት ተረስቷል ።
ልብ በሉ ስለ ዎያኔ ምናምንቶች፣ ስለ ትህነግ የገንፎ ድንፋታ የሚለፈፈው ሆያ ሆዬ በ95% ወርዶ ጸጥ ብሏል ።
በሚቀጥሉት ሁለት ወራት ስለትግሬ ሁከት፣ ስለ በኒሻንቁል ሁከት፣ ስለ ወለጋ ሁከት ቃል አንሰማም።
ሁሉም አበቃ፣ ተቀበረ !! የላቲኑ አባባል እንዳለው 'Tempus ajax rerum'
ሆረስ አይነ ኩሉ !
የዚህ ፎረም ወረኛ ባንዳዎች ስለ ኢዜማ መለፋደድ መጀመራቸው የፍጻሚያቸው ማብሰሪያ ነው።
አው አሁን ተራው የዜጎች ዘመን ነው።
ባንዳ ኢትዮጵያ ጠል ሁላ ሳይዎድ በግድ ስለነኢዜማዎች እንዲያወራ ተደርጓል።
ያ የገማ፣ ያ ቆሻሻ የጎሳ ሃኬት እንደ ጉም እየበነነ በፍጥነት ተረስቷል ።
ልብ በሉ ስለ ዎያኔ ምናምንቶች፣ ስለ ትህነግ የገንፎ ድንፋታ የሚለፈፈው ሆያ ሆዬ በ95% ወርዶ ጸጥ ብሏል ።
በሚቀጥሉት ሁለት ወራት ስለትግሬ ሁከት፣ ስለ በኒሻንቁል ሁከት፣ ስለ ወለጋ ሁከት ቃል አንሰማም።
ሁሉም አበቃ፣ ተቀበረ !! የላቲኑ አባባል እንዳለው 'Tempus ajax rerum'
ሆረስ አይነ ኩሉ !
Re: ኢዜማ ስሙን በኢትዮጵያ የሸፈነ የጉራጌ የብሄር ድርጅት መሆኑን ታውቃላችሁ??? ካላወቃችሁ ይኸውላችሁ!!
Gallo and the rest of you honorable forum members who are accusing Guraghes in here please first know your people well enough before put your fingers on someone. All the name list you saw here are hailed from Sodo Guraghes.
Wolene, Musqin, Chaha, Wokerche, Sebat bet, Enekor, Enor, Gimer, Mesmes, Muher and others you know them as Guraghe got nothing to do with this worobellanet and its mess. So leave poor Guraghes alone, please. This kind of Wembdena is being carried out only by Sodo Guraghes who are not even pure Guraghes to begin with. Thanks!
Wolene, Musqin, Chaha, Wokerche, Sebat bet, Enekor, Enor, Gimer, Mesmes, Muher and others you know them as Guraghe got nothing to do with this worobellanet and its mess. So leave poor Guraghes alone, please. This kind of Wembdena is being carried out only by Sodo Guraghes who are not even pure Guraghes to begin with. Thanks!
Re: ኢዜማ ስሙን በኢትዮጵያ የሸፈነ የጉራጌ የብሄር ድርጅት መሆኑን ታውቃላችሁ??? ካላወቃችሁ ይኸውላችሁ!!
ጉራጌ፤ አገረ ፍቅር፣
ብሩክ ሕዝብ፣ ብሩክ ምድር !!
ብሩክ ሕዝብ፣ ብሩክ ምድር !!
Last edited by Horus on 30 Dec 2020, 04:22, edited 1 time in total.
Re: ኢዜማ ስሙን በኢትዮጵያ የሸፈነ የጉራጌ የብሄር ድርጅት መሆኑን ታውቃላችሁ??? ካላወቃችሁ ይኸውላችሁ!!
እንኳን ለገና ለብርሃነ ልደት አደረሳችሁ !!
Re: ኢዜማ ስሙን በኢትዮጵያ የሸፈነ የጉራጌ የብሄር ድርጅት መሆኑን ታውቃላችሁ??? ካላወቃችሁ ይኸውላችሁ!!
ኢምር፣ ኢምር የገና ጀምበር !!!
Re: ኢዜማ ስሙን በኢትዮጵያ የሸፈነ የጉራጌ የብሄር ድርጅት መሆኑን ታውቃላችሁ??? ካላወቃችሁ ይኸውላችሁ!!
ጉራጌ ልጁን የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ፣ የኢትዮጵያ አላማ አልብሶ የሚያሳድግ ሕዝብ ነው። ከዝናብ ዉሃ እንደ ሚገኝ ሁሉ ከጉራጌ ኢትዮጵያዊ እንጂ ሌላ በታሪክ አይገኝም ። ደሞ በዚህ እምባ እንቅ እስከ ሚያደርገን እንኮራበታለን ፣ ይህ ደሞ ለለዘላለም ነው፣ ነገና እስከ አለም ፍጻሜ ይቀጥላል !!
Re: ኢዜማ ስሙን በኢትዮጵያ የሸፈነ የጉራጌ የብሄር ድርጅት መሆኑን ታውቃላችሁ??? ካላወቃችሁ ይኸውላችሁ!!
ጉራጌ ሁለቴ አይወለድም፣ አንዴ ጉራጌ አንዴ ኢትዮጵያዊ ሆኖ፤ ጉራጌ ሁለት ማንነት የለውም። ጉራጌ ሲወለድ ጉራጌ የሚባል ኢትዮጵያዊ ልጅ ሆኖ ሆኖ ነው የሚወልድ፣ አድጎም ሲሞት እንደዚያው ነው ። ገና ብዙ ባንዲራ እናሳያለን !!
Re: ኢዜማ ስሙን በኢትዮጵያ የሸፈነ የጉራጌ የብሄር ድርጅት መሆኑን ታውቃላችሁ??? ካላወቃችሁ ይኸውላችሁ!!
ጉራጌ፣ ቢደላው፣ ቢከፋው ከናቱ ቀጥሎ ኢትዮጵያ ወዶ ሚሞት ሕዝብ !!!