Re: በኒሻንቅላ በፌዴራል ግዛት ስር ሆነ ! ኤቦ !
@Horus,
ገና የ ሂውማን ራይትስ ጥያቄ መሰለኝ፣፣ ግን በፌደራል ስር እንሆን ከሆነም ጥያቄወች ይኖራሉ፣፣ አሁን ፌደራል እኮ በ ጋላዎች ኔትወርክ ነው ያለው፣፣ ከመተከሉ እልቂት ጀርባ እኮ የኦሮሞ ብልፅግና እጁ አለበት ተብሎ ይጠረጠራል፣፣ ይህ ደግሞ እውነት ከሆነ፣ የቤንሻንጉል ጉዳይ በእጅ አዙር ወደ ወለጋ ጋሎች እጅ ገባ ማለት ነው፣፣
ብልፅግና እኮ የ ትህነግ ኢህአዴግ ማለት ነው፣፣ ልዩነቱ ትህነግ በጋሎች መቀየር ነው፣፣ ሁለቱም የጎሳ ቅንብር ውጤቶች ናቸው፣፣
ምናልባት ብልፅግና የሚለየው፣ የአብይ ስልጣን ፈርጠም ይላል፣፣ ጋሎች ብቻቸውን እንደፈለጉ የሚያነሱት አይመስለኝም፣፣ የራሱ ማእከላዊ ፅ/ቤት ስላለው፣፣
ገና የ ሂውማን ራይትስ ጥያቄ መሰለኝ፣፣ ግን በፌደራል ስር እንሆን ከሆነም ጥያቄወች ይኖራሉ፣፣ አሁን ፌደራል እኮ በ ጋላዎች ኔትወርክ ነው ያለው፣፣ ከመተከሉ እልቂት ጀርባ እኮ የኦሮሞ ብልፅግና እጁ አለበት ተብሎ ይጠረጠራል፣፣ ይህ ደግሞ እውነት ከሆነ፣ የቤንሻንጉል ጉዳይ በእጅ አዙር ወደ ወለጋ ጋሎች እጅ ገባ ማለት ነው፣፣
ብልፅግና እኮ የ ትህነግ ኢህአዴግ ማለት ነው፣፣ ልዩነቱ ትህነግ በጋሎች መቀየር ነው፣፣ ሁለቱም የጎሳ ቅንብር ውጤቶች ናቸው፣፣
ምናልባት ብልፅግና የሚለየው፣ የአብይ ስልጣን ፈርጠም ይላል፣፣ ጋሎች ብቻቸውን እንደፈለጉ የሚያነሱት አይመስለኝም፣፣ የራሱ ማእከላዊ ፅ/ቤት ስላለው፣፣
Re: በኒሻንቅላ በፌዴራል ግዛት ስር ሆነ ! ኤቦ !
Masud ልክ እንደ nig** ሻን** ስድብ አይደለም። በጣም የተማረረ እንደ ሆረስ ቆሻሻ ብቻ ሳይሆን ሌላም ሌላም ብሏል። ወደ ቶፒኩ።
ጥያቄው
በፌድራሉ የተዋቀሩት እነማን ናቸው? ግልጽ ይሆን። ፌድራል መንግስት ለ3 አመት ምንም ማድረግ ያልቻለ በመግባቱ ምን ሊቀየር? ፊድራል ፓሊስም በየጊዜው ይገባ ነበር። ጊዜያዊ መፍትሄ ነበር። በደንብ ስራውን አልሰራም ተመልካችም ነበር ተብሎ ነበር። አንድ ህዝብ በተለይ በክፉ ጊዜ ራሱን መጠበቅ የሚችለው የራሱ ቋሚ ፓሊስ ሲኖረው አይደለም እንዴ?
ጥያቄው
በፌድራሉ የተዋቀሩት እነማን ናቸው? ግልጽ ይሆን። ፌድራል መንግስት ለ3 አመት ምንም ማድረግ ያልቻለ በመግባቱ ምን ሊቀየር? ፊድራል ፓሊስም በየጊዜው ይገባ ነበር። ጊዜያዊ መፍትሄ ነበር። በደንብ ስራውን አልሰራም ተመልካችም ነበር ተብሎ ነበር። አንድ ህዝብ በተለይ በክፉ ጊዜ ራሱን መጠበቅ የሚችለው የራሱ ቋሚ ፓሊስ ሲኖረው አይደለም እንዴ?
Re: በኒሻንቅላ በፌዴራል ግዛት ስር ሆነ ! ኤቦ !
የመጨረሻው መፍትሄ አሀዳዊ አስተዳደር ነው - ጎበዝ። ሲዳላ እንጅ የምር ሲሆን ማን እንዴ አሀዳዊ። በዓለም ያሉ አገሮች አብዝሃኛዎቹ አሀዳዊ የስነ-መንግስት አስተዳደር ነው ያላቸው። አዳሜ ሰለጠንኩ ብለሽ የ89 የጎሣ ጥምጣም ጨርቅ እየሰቀልሽ የጨረባ ተዝካር የሆነ አስተዳደር መጨረሻው በቀስት እና በገጀራ መተራመስ ሆነ። የሌለሽን ትውፊት አባገዳ አባ ምናም ምን ብትይ ስንዝር አላስኬደሽም። መፍትሄው አሀዳዊ ድሞክራሲያው መንገድ ነው - ሜዳ መግባት ሥርዓተዐልበኝነት እና ውድመት ነው።
Re: በኒሻንቅላ በፌዴራል ግዛት ስር ሆነ ! ኤቦ !
ዘላቂ መፍትሄ አሃዳዊ ይሁን ፈድራላዊ አንድ ሰው የተወለደበት ቦታ አገሩ ነው። ለመኖር የመረጠው ቦታ፤ ስራ ያገኘበት ቦታ አገሩ ነው። የግለሰብ መብት ይከበር!የመጨረሻው መፍትሄ አሀዳዊ አስተዳደር ነው - ጎበዝ። ሲዳላ እንጅ የምር ሲሆን ማን እንዴ አሀዳዊ። በዓለም ያሉ አገሮች አብዝሃኛዎቹ አሀዳዊ የስነ-መንግስት አስተዳደር ነው ያላቸው። አዳሜ ሰለጠንኩ ብለሽ የ89 የጎሣ ጥምጣም ጨርቅ እየሰቀልሽ የጨረባ ተዝካር የሆነ አስተዳደር መጨረሻው በቀስት እና በገጀራ መተራመስ ሆነ። የሌለሽን ትውፊት አባገዳ አባ ምናም ምን ብትይ ስንዝር አላስኬደሽም። መፍትሄው አሀዳዊ ድሞክራሲያው መንገድ ነው - ሜዳ መግባት ሥርዓተዐልበኝነት እና ውድመት ነው።
የክልሉ መንግስት እንዳለ ነው። አሁን ዜና ላይ ግልጽ የሆነው ፌድራል የጸጥታ ብድን ነው ከአ አ የተላከው። ኮማንድ ፓስቱ ስራውን በደንቡ መስራት ስላልቻለ ይሆናል ይህ ቡድን የተላከው እየተባለ ነው። ስራውን ማከናወን ያልቻለበት ምክንያት ምንድነው? ሌሎች መሰሪ ጉዳዮችን እንዳሉ ሆነው አንዱ ሰፊ መሬት ስለሆነ። እና? መፍትሄው ቡድን መላክ ነው? ዘላቂ መፍትሄ ህዝቡ የራሱ ፓሊስ እንዲኖረው ማድረግ አይደለም ወይ? የብቃት ይሁን የንቃት የሆነ የማይጥም ነገር።