Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13064
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

መተተኛው ደብተራው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በአሽሙር ኦሮሞዎችን ፀያፍ ስድብ ተሳደበ

Post by Thomas H » 28 Dec 2020, 13:14

ደብተራው ዳንኤል ክብረት በቅርቡ አዲስ አበባ የእኛ ነው እያሉ ለሚክለፈለፉ ውሾች መልስ መስጠት አያስፈልግም ብሎ ለሰበሰባቸው ዲያቆኖች እና ደብተራዎች ተናግሮ ነበር ::እንግዲህ እዚህ ላይ ኦሮሞዎችን በስም ጠቅሶ ውሾች አላለም :: ነገር ግን ኦሮሞዎች ፊንፊኔ የእነሱ እንደሆን በቂ ማስረጃ ስለአላቸው በአሁኑ ሠዓት የፊንፊኔ ይገባኛል ጥያቄ አንስተዋል:: ስለዚህ ደብተራው ዳንኤል ክብረት የፃፈው የአሽሙር መፅሐፍ ኦሮሞዎች ላይ ያነጣጠረ ነው::